ሐምሌ 5ን የሚዘክር የእግር ኳስ ጨዋታ በሰቲት ሁመራ ከተማ ተካሄደ።
በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሐምሌ 5ን የሚዘክር የእግር ኳስ ጨዋታ በሰቲት ሁመራ ከተማ ተካሂዷል።
ጨዋታውን ያስጀመሩት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ም/አስተዳዳሪ እና የዞኑ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ሀላፊ ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ ስፓርት ለሰላምና ለአንድነት ወሳኝ ነው ብለዋል።
የዛሬው እግር ኳስ ጨዋታ የሐምሌ 5 መታሰቢያ በዓል ዋዜማ ላይ መኾኑ ልዩ ያደርገዋል ሲሉ ተናግረዋል።
የሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ከቃብትያ ሁመራ የመንግስት ሰራተኞች ያደረጉት ጨዋታ በሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር 4ለ1 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ሌላኛው ጨዋታ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ መምሪያን ከማይካድራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ያገናኘው ጨዋታ በማይካድራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች 4ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ይህን ተከትሎም የሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች እና የማይካድራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ለፍፃሜ ያለፉ ሲሆን የፍፃሜ ጨዋታቸውን በነገው ዕለት ያከናውናሉ።
ጨዋታውን ያስጀመሩት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ም/አስተዳዳሪ እና የዞኑ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ሀላፊ ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ ስፓርት ለሰላምና ለአንድነት ወሳኝ ነው ብለዋል።
የዛሬው እግር ኳስ ጨዋታ የሐምሌ 5 መታሰቢያ በዓል ዋዜማ ላይ መኾኑ ልዩ ያደርገዋል ሲሉ ተናግረዋል።
በጨዋታውም የክልል፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች ተገኝተዋል።
Setit Humera Town Communication
በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሐምሌ 5ን የሚዘክር የእግር ኳስ ጨዋታ በሰቲት ሁመራ ከተማ ተካሂዷል።
ጨዋታውን ያስጀመሩት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ም/አስተዳዳሪ እና የዞኑ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ሀላፊ ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ ስፓርት ለሰላምና ለአንድነት ወሳኝ ነው ብለዋል።
የዛሬው እግር ኳስ ጨዋታ የሐምሌ 5 መታሰቢያ በዓል ዋዜማ ላይ መኾኑ ልዩ ያደርገዋል ሲሉ ተናግረዋል።
የሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ከቃብትያ ሁመራ የመንግስት ሰራተኞች ያደረጉት ጨዋታ በሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር 4ለ1 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ሌላኛው ጨዋታ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ መምሪያን ከማይካድራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ያገናኘው ጨዋታ በማይካድራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች 4ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ይህን ተከትሎም የሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች እና የማይካድራ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ለፍፃሜ ያለፉ ሲሆን የፍፃሜ ጨዋታቸውን በነገው ዕለት ያከናውናሉ።
ጨዋታውን ያስጀመሩት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ም/አስተዳዳሪ እና የዞኑ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ሀላፊ ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ ስፓርት ለሰላምና ለአንድነት ወሳኝ ነው ብለዋል።
የዛሬው እግር ኳስ ጨዋታ የሐምሌ 5 መታሰቢያ በዓል ዋዜማ ላይ መኾኑ ልዩ ያደርገዋል ሲሉ ተናግረዋል።
በጨዋታውም የክልል፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች ተገኝተዋል።
Setit Humera Town Communication
11 months ago