ቁንጅና ከ 10,500 ዓመታት በፊት ቀረ !
ከዛሬ አስር ሽህ አምስት መቶ አመት በፊት ይኖሩ የነበረ የሴቶች ከዚህ ዘመን በተሻለ ዉብና ቆንጆ እንደነበሩ ታወቀ ።
በምዕራብ አውሮፓ ውስጥ በአሁኗ ቤልጂየም በሜሶሊቲክ ዘመን ከዛሬ 10,500 ዓመታት በፊት ትኖር ከነበረች ሴት አስከሬን አፅም ጥንታዊውን ዲኤንኤ በመጠቀም ፊቷን እንደገና በመገንባት ያጠኑት ተመራማሪዎች በሜሶሊቲክ ዘመን የነበሩት አብዛኞቹ ሰዎች ከዚህ ዘመን በበለጠ ቆንጆዎች እንደነበሩና ሲበዛ ጌጣጌጥ ተጠቃሚ ንቅሳት የሚነቀሱ ዉብ ቆዳ ሰማያዊ አይኖች እና ትንሽ ቀለል ያለ ቆዳ እንደነበራቸው ማረጋገጥ ችለናል ።ብለዋል
በዚህ በዲናንት በሚገኘው ማርጋውዝ ዋሻ ውስጥ በ1988-1989 በተደረገው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ ወቅት
የተገኘውን በዘመኑ የነበረች ሴት አስከሬን ዲኤንኤ በዘመናዊ መልኩ በቴክኖሎጂ እገዛ ባደረጉት ምርምር የጥንት ሴቶች የቆዳ ቀለም "በጣም የሚያስደንቅ ነበር" በጣም ጥሩ ጥራት ያለው አይን ጠንካራ የቅንድብ ሸንተረሮች ማራኪ ገፅታ እንደነበራቸዉ አረጋግጠናል ሲሉ እንደነገሩት የዘገበዉ CNN የዜና ወኪል ነዉ ።
በ1988-1989 በተደረገው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ ወቅት የተገኘውን የሴት የራስ ቅል በመነሳት ከ35 እስከ 60 ዓመት ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ እንደነበረች አረጋግጠናል ያሉት ተመራማሪዎች የቆዳ ቀለሟ፣የፀጉሯ ቀለም እና የአይን ቀለሟ በጥንታዊ ዲኤንኤ ላይ የተመሰረተ ሲሆን ሌሎች እንደ ጌጣጌጥነቷ እና ንቅሳትዋ ያሉ ንጥረ ነገሮች በሜኡዝ ወንዝ ተፋሰስ ውስጥ በተደረጉ ሌሎች ቁፋሮዎች በተገኙ የአርኪዮሎጂ መረጃዎች ላይ የተመሰረቱ ናቸው ይህም ገፅታዋን የእለት ተእለት ህይወቷን ምስል እንዲገነቡ እንዳስቻላቸዉ አስረድተዋል ።
የሜሶሊቲክ የመቃብር ቦታዎች በተመለከተም "አብዛኞቹ አፅሞች ከሥነ-ሥርዓት ወይም ተምሳሌታዊ ባህሪ ጋር በተቆራኘው መልኩ የተቀበሩ እንደነበሩ የገለፁት አርኪኦሎጂስት ኢዛቤል ደ ግሩቴ በዘመኑ አስከሬኖች በኦቾሎኒ ይታጠቡና ይረጭ ነበር" ሲል ተናግሯል ።
አክሎም "እነዚህ ግኝቶች ውስብስብ የቀብር ልማዶችን እናም ጥልቅ ማህበራዊ መዋቅር እና ባህላዊ ልምዶች እንደነበራቸው ያሳያል ይህም ለዚህ ዘመን የአኗኗር ልማድ ጥያቄዎችን ያስነሳል " ብሏል ።
ከዛሬ አስር ሽህ አምስት መቶ አመት በፊት ይኖሩ የነበረ የሴቶች ከዚህ ዘመን በተሻለ ዉብና ቆንጆ እንደነበሩ ታወቀ ።
በምዕራብ አውሮፓ ውስጥ በአሁኗ ቤልጂየም በሜሶሊቲክ ዘመን ከዛሬ 10,500 ዓመታት በፊት ትኖር ከነበረች ሴት አስከሬን አፅም ጥንታዊውን ዲኤንኤ በመጠቀም ፊቷን እንደገና በመገንባት ያጠኑት ተመራማሪዎች በሜሶሊቲክ ዘመን የነበሩት አብዛኞቹ ሰዎች ከዚህ ዘመን በበለጠ ቆንጆዎች እንደነበሩና ሲበዛ ጌጣጌጥ ተጠቃሚ ንቅሳት የሚነቀሱ ዉብ ቆዳ ሰማያዊ አይኖች እና ትንሽ ቀለል ያለ ቆዳ እንደነበራቸው ማረጋገጥ ችለናል ።ብለዋል
በዚህ በዲናንት በሚገኘው ማርጋውዝ ዋሻ ውስጥ በ1988-1989 በተደረገው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ ወቅት
የተገኘውን በዘመኑ የነበረች ሴት አስከሬን ዲኤንኤ በዘመናዊ መልኩ በቴክኖሎጂ እገዛ ባደረጉት ምርምር የጥንት ሴቶች የቆዳ ቀለም "በጣም የሚያስደንቅ ነበር" በጣም ጥሩ ጥራት ያለው አይን ጠንካራ የቅንድብ ሸንተረሮች ማራኪ ገፅታ እንደነበራቸዉ አረጋግጠናል ሲሉ እንደነገሩት የዘገበዉ CNN የዜና ወኪል ነዉ ።
በ1988-1989 በተደረገው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ ወቅት የተገኘውን የሴት የራስ ቅል በመነሳት ከ35 እስከ 60 ዓመት ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ እንደነበረች አረጋግጠናል ያሉት ተመራማሪዎች የቆዳ ቀለሟ፣የፀጉሯ ቀለም እና የአይን ቀለሟ በጥንታዊ ዲኤንኤ ላይ የተመሰረተ ሲሆን ሌሎች እንደ ጌጣጌጥነቷ እና ንቅሳትዋ ያሉ ንጥረ ነገሮች በሜኡዝ ወንዝ ተፋሰስ ውስጥ በተደረጉ ሌሎች ቁፋሮዎች በተገኙ የአርኪዮሎጂ መረጃዎች ላይ የተመሰረቱ ናቸው ይህም ገፅታዋን የእለት ተእለት ህይወቷን ምስል እንዲገነቡ እንዳስቻላቸዉ አስረድተዋል ።
የሜሶሊቲክ የመቃብር ቦታዎች በተመለከተም "አብዛኞቹ አፅሞች ከሥነ-ሥርዓት ወይም ተምሳሌታዊ ባህሪ ጋር በተቆራኘው መልኩ የተቀበሩ እንደነበሩ የገለፁት አርኪኦሎጂስት ኢዛቤል ደ ግሩቴ በዘመኑ አስከሬኖች በኦቾሎኒ ይታጠቡና ይረጭ ነበር" ሲል ተናግሯል ።
አክሎም "እነዚህ ግኝቶች ውስብስብ የቀብር ልማዶችን እናም ጥልቅ ማህበራዊ መዋቅር እና ባህላዊ ልምዶች እንደነበራቸው ያሳያል ይህም ለዚህ ዘመን የአኗኗር ልማድ ጥያቄዎችን ያስነሳል " ብሏል ።
11 months ago