Logo
Zehabesha
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የእስራኤል አየር ኃይል በዮርዳኖስ ድንበር አቅራቢያ አየር ላይ የነበረን አንድ ሰው አልባ አውሮፕላን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት መጥለፉንና መትቶ መጣሉን የእስራኤል መከላከያ ኃይል አስታወቀ።

መከላከያ ኃይሉ አክሎ እንዳብራራው ሰው አልባ አውሮፕላኗ ወደ እስራኤል ግዛት ጥሳ አልገባችም፤ በዚህም ምክንያት በአሰራር ደንቡ መሰረት ምንም ዓይነት የአደጋ ጊዜ ማስጠንቀቂያ (ሳይረን) አልተሰማም።
ይሁን እንጂ የድሮኗ መነሻ ከየት እንደሆነ እስካሁን በውል ያልታወቀ ሲሆን፣ ክስተቱ አሁንም በምርመራ ላይ እንደሚገኝ መከላከያ ኃይሉ አረጋግጧል።

10 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.