የአፋልጉኝ ተማጽኖ – እባካችሁ ተባበሩን
#ethiopia | ማስተዋል መልሰው አጥናፉ (በቅጽል ስሟ ሚሚ) ትባላለች። ትንሽ የአዕምሮ ሕመም አለባት።
በ2018 ዓ.ም. ሐምሌ 14 ጠዋት እንደተለመደው በአራብሳ የሚገኘውን አቡዬ ቤተክርስቲያን ለመሳለም ከቤቷ ወጥታ ከዚያ በኋላ አልተመለሰችም።
በዕለቱ የለበሰችው፦
- ሙሉ ነጭ ቀሚስ
- ነጭ ነጠላ
- ነጭ ሲሊፐር ጫማ
የጠፋችበት አካባቢ አራብሳ ቢሆንም፣ በየትኛውም አካባቢ ካያችኋት እባካችሁ በፍጥነት ለቤተሰቧ ያሳውቁ። የእናንተ አንድ መረጃ ቤተሰቧን ከከባድ ጭንቀት ሊያድን ይችላል።
የመገናኛ ስልክ ቁጥሮች
- 📞 0935 164242 – ሜሮን መልሰው (እህት)
- 📞 0920 427395 – ሸዊት (እህት)
- 📞 0913 282943 – አቶ መልሰው አጥናፉ (አባት)
እባካችሁ ይህን መረጃ በማጋራት ተባበሩ። አንድ ሼር ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ ሊሆን ይችላል። 🙏
#ethiopia | ማስተዋል መልሰው አጥናፉ (በቅጽል ስሟ ሚሚ) ትባላለች። ትንሽ የአዕምሮ ሕመም አለባት።
በ2018 ዓ.ም. ሐምሌ 14 ጠዋት እንደተለመደው በአራብሳ የሚገኘውን አቡዬ ቤተክርስቲያን ለመሳለም ከቤቷ ወጥታ ከዚያ በኋላ አልተመለሰችም።
በዕለቱ የለበሰችው፦
- ሙሉ ነጭ ቀሚስ
- ነጭ ነጠላ
- ነጭ ሲሊፐር ጫማ
የጠፋችበት አካባቢ አራብሳ ቢሆንም፣ በየትኛውም አካባቢ ካያችኋት እባካችሁ በፍጥነት ለቤተሰቧ ያሳውቁ። የእናንተ አንድ መረጃ ቤተሰቧን ከከባድ ጭንቀት ሊያድን ይችላል።
የመገናኛ ስልክ ቁጥሮች
- 📞 0935 164242 – ሜሮን መልሰው (እህት)
- 📞 0920 427395 – ሸዊት (እህት)
- 📞 0913 282943 – አቶ መልሰው አጥናፉ (አባት)
እባካችሁ ይህን መረጃ በማጋራት ተባበሩ። አንድ ሼር ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ ሊሆን ይችላል። 🙏
13 days ago