በአርባ ምንጭ በ52 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የኩሪፍቱ ሪዞርት እና ስፓ ተመረቀ
#fastmereja I በአርባ ምንጭ ከተማ በ52,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተገነባው ዘመናዊው የኩሪፍቱ ሪዞርት እና ስፓ ዛሬ በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ 53 ቅንጡ ቪላዎችን ያካተተ ነው።
#fastmereja I በአርባ ምንጭ ከተማ በ52,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተገነባው ዘመናዊው የኩሪፍቱ ሪዞርት እና ስፓ ዛሬ በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ 53 ቅንጡ ቪላዎችን ያካተተ ነው።
1 month ago