Logo
Getu Temesgen
ዲቮክ ኦሪጊ ጫማውን ሰቅሏል !
#ethiopia | የቀድሞ የሊቨርፑል የፊት መስመር ተጨዋች ዲቮኮ ኦሪጊ ጫማውን መስቀሉን በይፋ አስታውቋል።

“ በትልቅ ደረጃ ተጫውቼ ትልቅ ዋንጫ በማሸነፍ ህልሜን ኖርያለሁ አሁን ተልዕኮዬ አብቅቷል “ ሲል ኦሪጊ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ፅፏል።

የ 31ዓመቱ ኦሪጊ በሊቨርፑል የፕሪሚየር ሊግ እና ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ማሸነፍ ችሏል።

በተጨማሪም ኤፌ ካፕ ፤ ሊግ ካፕ ፤ የክለቦች አለም ዋንጫ እና ዩኤፋ ሱፐር ካፕ አሳክቷል።

Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #sport #addisababa #uk #ethiopia #tikvahethsport

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.