ዲቮክ ኦሪጊ ጫማውን ሰቅሏል !
#ethiopia | የቀድሞ የሊቨርፑል የፊት መስመር ተጨዋች ዲቮኮ ኦሪጊ ጫማውን መስቀሉን በይፋ አስታውቋል።
“ በትልቅ ደረጃ ተጫውቼ ትልቅ ዋንጫ በማሸነፍ ህልሜን ኖርያለሁ አሁን ተልዕኮዬ አብቅቷል “ ሲል ኦሪጊ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ፅፏል።
የ 31ዓመቱ ኦሪጊ በሊቨርፑል የፕሪሚየር ሊግ እና ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ማሸነፍ ችሏል።
በተጨማሪም ኤፌ ካፕ ፤ ሊግ ካፕ ፤ የክለቦች አለም ዋንጫ እና ዩኤፋ ሱፐር ካፕ አሳክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #sport #addisababa #uk #ethiopia #tikvahethsport
#ethiopia | የቀድሞ የሊቨርፑል የፊት መስመር ተጨዋች ዲቮኮ ኦሪጊ ጫማውን መስቀሉን በይፋ አስታውቋል።
“ በትልቅ ደረጃ ተጫውቼ ትልቅ ዋንጫ በማሸነፍ ህልሜን ኖርያለሁ አሁን ተልዕኮዬ አብቅቷል “ ሲል ኦሪጊ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ፅፏል።
የ 31ዓመቱ ኦሪጊ በሊቨርፑል የፕሪሚየር ሊግ እና ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ማሸነፍ ችሏል።
በተጨማሪም ኤፌ ካፕ ፤ ሊግ ካፕ ፤ የክለቦች አለም ዋንጫ እና ዩኤፋ ሱፐር ካፕ አሳክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #sport #addisababa #uk #ethiopia #tikvahethsport
2 months ago