በሰሀራ በረሃ 49 ስደተኞች ህይወታቸው አልፎ ተገኙ።
ስደተኞቹ በህገወጥ መንገድ ሰፊውን በረሃ እያቋረጡ በነበረበት ወቅት እነሱን የያዘው ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው ህይወታቸው ያለፈው ተብሏል።
ከአደጋው የተረፉ ሁለት ስደተኞች 50 ኪሎሜትር ተጉዘው ለባለስልጣናት ከተናገሩ በኋላ የህይወት አድን ቡድን መሰማራታቸው ተገልጿል።
ስደተኞቹ የማሊ ዜግነት ሲኖራቸው በኒጀር እና አልጀሪያ አዋሳኝ አሳማካ ክልል ነው አደጋው የደረሰባቸው።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በሰሀራ በረሃ እየደረሰ ያለውን አስከፊ የስደተኞች ሰቆቃ እንደሚያሳይ ተመልክቷል። #legit
Seledadotio
Seledadotio
ስደተኞቹ በህገወጥ መንገድ ሰፊውን በረሃ እያቋረጡ በነበረበት ወቅት እነሱን የያዘው ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው ህይወታቸው ያለፈው ተብሏል።
ከአደጋው የተረፉ ሁለት ስደተኞች 50 ኪሎሜትር ተጉዘው ለባለስልጣናት ከተናገሩ በኋላ የህይወት አድን ቡድን መሰማራታቸው ተገልጿል።
ስደተኞቹ የማሊ ዜግነት ሲኖራቸው በኒጀር እና አልጀሪያ አዋሳኝ አሳማካ ክልል ነው አደጋው የደረሰባቸው።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በሰሀራ በረሃ እየደረሰ ያለውን አስከፊ የስደተኞች ሰቆቃ እንደሚያሳይ ተመልክቷል። #legit
Seledadotio
Seledadotio
12 hours ago