በሀረሪ ክልል ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች እየተለጠፉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በሚገኙ ሦስት የምርጫ ክልሎች በተቋቋሙ 294 የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች እየተለጠፉ ነው።
በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሉ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጽ መስጠቱ ይታወቃል፡፡
በዚህም በክልሉ በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች ለሕዝብ እይታ ግልጽ በሆኑ ቦታዎች እየተለጠፉ ሲሆን÷ መራጩ ሕዝብም ውጤቶቹን እየተመለከተ ይገኛል።
በተሾመ ኃይሉ
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavoted #democracy #fanatelevision
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በሚገኙ ሦስት የምርጫ ክልሎች በተቋቋሙ 294 የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች እየተለጠፉ ነው።
በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሉ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጽ መስጠቱ ይታወቃል፡፡
በዚህም በክልሉ በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች ለሕዝብ እይታ ግልጽ በሆኑ ቦታዎች እየተለጠፉ ሲሆን÷ መራጩ ሕዝብም ውጤቶቹን እየተመለከተ ይገኛል።
በተሾመ ኃይሉ
#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያመርጣለች #በምርጫብቻ #ፋናዲጂታል #election #fanadigital #ethiopia #ethiopiavoted #democracy #fanatelevision
2 days ago