ሐበሻ ቢራ በብራንድ አፍሪካ የኢትዮጵያ እጅግ ተወዳጁ የቢራ ብራንድ ተብሎ ተሸለመ
#ethiopia | በአፍሪካ ሕብረት እና በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ድጋፍ በሚካሄደው የብራንድ አፍሪካ ዓመታዊ የብራንድ ደረጃ አሰጣጥ፣ ሐበሻ ቢራ በተጠቃሚዎች እና በደንበኞች ድምፅ በተካሄደ ምርጫ “የኢትዮጵያ እጅግ ተወዳጁ የቢራ ብራንድ” በመሆን ከአፍሪካ 100 ምርጥ ብራንዶች መካከል ተ።
ይህ እውቅና በቀጥታ ከተጠቃሚዎች ምርጫ የተገኘ በመሆኑ ለሐበሻ ቢራ ልዩ ትርጉም ያለው ሽልማት ሆኗል። ሐበሻ ቢራ በዘመናት የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክ እና መገለጫዎች እያከበረና እያነሳ የቆየ ሲሆን፣ ይህ ሽልማትም ለጥራት፣ ለማንነት እና ለኢትዮጵያዊነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ሆኗል።
በእያንዳንዱ የሐበሻ ቢራ ጠርሙስ ውስጥ የሚንፀባረቀው የጥራት ደረጃ፣ ኢትዮጵያዊ ኩራት እና ማንነት መሆኑን ይህ እውቅና በድጋሚ አረጋግጧል።
ሐበሻ ቢራ ይህን ክብር ለሰጡት በየቀኑ በምርቱ ላይ እምነት አድርገው የደገፉትን ደንበኞቹን ፣ አጋሮቹን እንዲሁም በሙሉ ብራንድ አፍሪካ ከልብ አመስግኗል።
#habeshabeer #brandafrica #ethiopianbrand #localproducts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአፍሪካ ሕብረት እና በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ድጋፍ በሚካሄደው የብራንድ አፍሪካ ዓመታዊ የብራንድ ደረጃ አሰጣጥ፣ ሐበሻ ቢራ በተጠቃሚዎች እና በደንበኞች ድምፅ በተካሄደ ምርጫ “የኢትዮጵያ እጅግ ተወዳጁ የቢራ ብራንድ” በመሆን ከአፍሪካ 100 ምርጥ ብራንዶች መካከል ተ።
ይህ እውቅና በቀጥታ ከተጠቃሚዎች ምርጫ የተገኘ በመሆኑ ለሐበሻ ቢራ ልዩ ትርጉም ያለው ሽልማት ሆኗል። ሐበሻ ቢራ በዘመናት የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክ እና መገለጫዎች እያከበረና እያነሳ የቆየ ሲሆን፣ ይህ ሽልማትም ለጥራት፣ ለማንነት እና ለኢትዮጵያዊነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ሆኗል።
በእያንዳንዱ የሐበሻ ቢራ ጠርሙስ ውስጥ የሚንፀባረቀው የጥራት ደረጃ፣ ኢትዮጵያዊ ኩራት እና ማንነት መሆኑን ይህ እውቅና በድጋሚ አረጋግጧል።
ሐበሻ ቢራ ይህን ክብር ለሰጡት በየቀኑ በምርቱ ላይ እምነት አድርገው የደገፉትን ደንበኞቹን ፣ አጋሮቹን እንዲሁም በሙሉ ብራንድ አፍሪካ ከልብ አመስግኗል።
#habeshabeer #brandafrica #ethiopianbrand #localproducts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago