Logo
FBC
ማንቼስተር ሲቲ ከፔፕ ጋርዲዮላ ጋር እንደሚለያይ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ከአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ጋር በውድድር ዓመቱ መጨረሻ እንደሚለያይ ይፋ አድርጓል፡፡

ስፔናዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በኢትሃድ የአስር ዓመታት ቆይታቸው 20 ዋንጫዎችን አሳክተዋል፡፡

አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በማንቼስተር ሲቲ ታሪክ በርካታ ዋንጫዎችን ያሳኩ ቀዳሚው አሰልጣኝ ናቸው፡፡

የ55 ዓመቱ አሰልጣኝ የፊታችን እሑድ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ከአስቶን ቪላ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ክለቡን የሚሰናበቱ ይሆናል።

24 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.