Logo
FastMereja
ማስታዋቂያ

የተሳታፊዎች እና ተመዝጋቢዎች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ መጨመር ምክንያት፣ የበለጠ አሳታፊ ለማድረግ ሲባል “ቡኖ ማላ ኤክስፖ 2018” ከግንቦት 8–9 ወደ ግንቦት 15–16/2018 ዓ.ም ተራዝሟል። የዝግጅት ቦታውም በዲላ ኢንዱስትሪ ፖርክ እንደሚካሄድ በፕሮጀክቱ ቦርድ ተወስኗል።

🌍 ትልቁ የንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ቡና፣ እንስሳት ሀብት እና ቱሪዝም መድረክ

✨ አዳዲስ ተሳታፊዎችና አጋሮች ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም
አሁኑኑ ተመዝግበው ቦታዎን ያስይዙ!

📌 ምዝገባ: በአካል ለመመዝገብ ዲላ 5ኛ መንገድ፣ አቢሲኒያ ባንክ 2ኛ ፎቅ በፕሮጀክቱ ፅ/ቤት
📞 0978808038 / 0978797938 / 0978797966
ይምጡ፤ ይተዋወቁ፤ ይገናኙ፤ ይነግዱ!

(የኤክስፖው ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት)
#bunomallaexpo2018 #dilla #gedeo #investingedeo #coffeeandlivestock #expo2026

19 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.