Logo
EBC
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከIMF ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያዩ
***********

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር በኢኮኖሚያዊ ዕድገት፣ በአጋርነት እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጋራ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ‎”ለነበረን ጠቃሚ የሐሳብ ልውውጥ እና ቀጣይነት ላለው አጋርነት ምስጋናዬ የላቀ ነው” ብለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #imf

3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.