ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከIMF ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተወያዩ
***********
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር በኢኮኖሚያዊ ዕድገት፣ በአጋርነት እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጋራ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ”ለነበረን ጠቃሚ የሐሳብ ልውውጥ እና ቀጣይነት ላለው አጋርነት ምስጋናዬ የላቀ ነው” ብለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #imf
***********
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር በኢኮኖሚያዊ ዕድገት፣ በአጋርነት እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጋራ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ”ለነበረን ጠቃሚ የሐሳብ ልውውጥ እና ቀጣይነት ላለው አጋርነት ምስጋናዬ የላቀ ነው” ብለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #imf
3 months ago