ስኬት ባንክ የሠራተኞች ቀንን አከበረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስኬት ባንክ “ሠራተኞቻችን የስኬታችን መሰረት ናቸው” በሚል መሪ ሃሳብ የሠራተኞች ቀንን በድምቀት አክብሯል።
በአራዳ ፓርክ በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ስነ-ስርዓት በተከበረው በዚህ በመርሐ ግብር ላይ የባንኩ የቦርድ አመራር አባላት፣ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞች ተገኝተዋል።
ባንኩ በዘርፉ የበኩሉን አስተዋፅዖ በመወጣት ከመደበኛው የባንክ አገልግሎት በተጨማሪ የደንበኞቹን ፍላጎት ማዕከል ያደረጉ የተለያዩ የዲጂታልና ዓለም አቀፍ አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ መሆኑም ተነስቷል።
#የተከፈለበት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስኬት ባንክ “ሠራተኞቻችን የስኬታችን መሰረት ናቸው” በሚል መሪ ሃሳብ የሠራተኞች ቀንን በድምቀት አክብሯል።
በአራዳ ፓርክ በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ስነ-ስርዓት በተከበረው በዚህ በመርሐ ግብር ላይ የባንኩ የቦርድ አመራር አባላት፣ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞች ተገኝተዋል።
ባንኩ በዘርፉ የበኩሉን አስተዋፅዖ በመወጣት ከመደበኛው የባንክ አገልግሎት በተጨማሪ የደንበኞቹን ፍላጎት ማዕከል ያደረጉ የተለያዩ የዲጂታልና ዓለም አቀፍ አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ መሆኑም ተነስቷል።
#የተከፈለበት
1 month ago