Logo
SeledaPost
ሆርሙዝ ዳግም ተዘጋ!

የኢራን መገናኛ ብዙኃን እስራኤል የእግረኛ ጦሯ ወደ ሊባኖስ ከገባ ወዲህ ግዙፍ ያለችወን ድብደባ መፈጸሟን ተከትሎ በሆርሙዝ ወሽመጥ ነዳጅ ጫኝ መርከቦች ማለፍ ማቆማቸውን ዘገቡ።

ኢራን እና አሜሪካ በደረሱት የተኩስ አቁም ላይ በባሕር ወሽመጡ በኩል ነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንዲያልፉ ማድረግ ቁልፍ የስምምነቱ አካል ነው።

ነገር ግን ከኢራን እስላማዊ አብዮት ዘብ ጋር ግንኙነት ያለው ፋርስ ዜና ወኪል ዛሬ ማለዳ ከቴህራን ፈቃድ አግኝተው ሁለት ነዳጅ የጫኑ መርከቦች ማለፍ ችለው የነበረ ቢሆንም ከዚያ በኋላ ግን መርከቦች እንዳያልፉ ተደርገዋል።

seledadotio
seledadotio
2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.