የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#ethiopia | እህታችን ቀለሟ ገ/ሥላሴ ትባላለች። የአይምሮ ህመምተኛ ነች።
መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከእንጦጦ ኪዳነምህረት ጸበል ቦታ ጠፍታ እስካሁን አልተመለሰችም።
በመጥፋቷም መላው ቤተሰቧ ተጨንቀዋል፤ ወላጅ እናቷም በከባድ ሐዘን ላይ ይገኛሉ።
ከመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ትብብራችሁን በእግዚአብሔር ስም እንማጸናለን።
ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ጥቆማ እንድትሰጡን እንጠይቃለን!
ጥቆማ ለመስጠት፦
📞 0901257258
📞 0912883788
📞 0922837097
📞 0913043972
📞 0911952553
ወረታውን እግዚአብሔር አምላክ ይክፈላችሁ!
እባካችሁ ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለቤተሰቦቿ እንድረስላቸው።
#getu #afalgun #entotokidanemihret #missingperson #addisababa #ethiopia #urgentsearch #helpfindher #አፋልጉኝ #እንጦጦኪዳነምህረት #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | እህታችን ቀለሟ ገ/ሥላሴ ትባላለች። የአይምሮ ህመምተኛ ነች።
መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከእንጦጦ ኪዳነምህረት ጸበል ቦታ ጠፍታ እስካሁን አልተመለሰችም።
በመጥፋቷም መላው ቤተሰቧ ተጨንቀዋል፤ ወላጅ እናቷም በከባድ ሐዘን ላይ ይገኛሉ።
ከመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ትብብራችሁን በእግዚአብሔር ስም እንማጸናለን።
ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ጥቆማ እንድትሰጡን እንጠይቃለን!
ጥቆማ ለመስጠት፦
📞 0901257258
📞 0912883788
📞 0922837097
📞 0913043972
📞 0911952553
ወረታውን እግዚአብሔር አምላክ ይክፈላችሁ!
እባካችሁ ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለቤተሰቦቿ እንድረስላቸው።
#getu #afalgun #entotokidanemihret #missingperson #addisababa #ethiopia #urgentsearch #helpfindher #አፋልጉኝ #እንጦጦኪዳነምህረት #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago