Logo
Getu Temesgen
የአፋልጉኝ ተማጽኖ

​#ethiopia | እህታችን ቀለሟ ገ/ሥላሴ ትባላለች። የአይምሮ ህመምተኛ ነች።

መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከእንጦጦ ኪዳነምህረት ጸበል ቦታ ጠፍታ እስካሁን አልተመለሰችም።

በመጥፋቷም መላው ቤተሰቧ ተጨንቀዋል፤ ወላጅ እናቷም በከባድ ሐዘን ላይ ይገኛሉ።

ከመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ትብብራችሁን በእግዚአብሔር ስም እንማጸናለን።

​ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ጥቆማ እንድትሰጡን እንጠይቃለን!

​ጥቆማ ለመስጠት፦

📞 0901257258

📞 0912883788

📞 0922837097

📞 0913043972

📞 0911952553

​ወረታውን እግዚአብሔር አምላክ ይክፈላችሁ!

እባካችሁ ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለቤተሰቦቿ እንድረስላቸው።

​#getu #afalgun #entotokidanemihret #missingperson #addisababa #ethiopia #urgentsearch #helpfindher #አፋልጉኝ #እንጦጦኪዳነምህረት #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.