#የቀብር ስነስርአት በደቡብ አፍሪካ በ16ጥይት በአሰቃቂ የተገደለው ወንዴ ዜብራ (ወንድም አገኝ አየለ😭😭😭😭😭😭
#ለሚዲያ ዲያ ተቋማት በሙሉ
#የባልደረባችንና የሙያ አጋራችን የጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ አጎት(የአክስት ልጅ) የሆነዉና ወንድማችን አብሮ አደጋችን ታታሪዉ ዲያስፖራ #ወንድሜነህ አየለ በባለፈው ሳምንት መጋቢት 17/2018 ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ ጁሀንስበርግ ባልታወቁ ገዳዮች በ16 ጥይት ህይወቱ በአሰቃቂ ሁኔታ አልፏል
ታታሪዉ እና የጥረትተምሳሌቱ ኢትዮጵያዊ ወጣት አቶ ወንድሜነህ አየለ የቀብር ስነስርዓት ነገ ረቡዕ በአዲስአበባ ላፍቶ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
ስለሆነም ነገ ረቡዕ ከቀኑ 9:00 ሰዓት በደብረ ትጉኃን ቅዱስ ሚካኤል ላፍቶ ስርዓተ ቀብሩ ስለሚፈፀም የሚዲያ ተቋማቶች በመገኘትና በመዘገብ ፍትህ ርትህ እንድናገኝ ድምፅ እንድትሆኑን እንጠይቃለን። ቤተሰብቹ😭😭😭😭😭😭😭😭😭
🎯መቼ
ረቡዕ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም.ከቀኑ 9:00 ሰዓት
🎯የት
በላፍቶ ትጉኃን ቅዱስ ሚካኤል(ላፍቶ ሚካኤል በቤተክርስቲያን
*መኖሪያ ቤት ሳሪስ ቀይ አፈር ከአብዮት ፋና ት/ቤት ወረድ ብሎ
ወደላፍቶ መሸጋገሪያ ድልድይ አጠገብ
#ለሚዲያ ዲያ ተቋማት በሙሉ
#የባልደረባችንና የሙያ አጋራችን የጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ አጎት(የአክስት ልጅ) የሆነዉና ወንድማችን አብሮ አደጋችን ታታሪዉ ዲያስፖራ #ወንድሜነህ አየለ በባለፈው ሳምንት መጋቢት 17/2018 ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ ጁሀንስበርግ ባልታወቁ ገዳዮች በ16 ጥይት ህይወቱ በአሰቃቂ ሁኔታ አልፏል
ታታሪዉ እና የጥረትተምሳሌቱ ኢትዮጵያዊ ወጣት አቶ ወንድሜነህ አየለ የቀብር ስነስርዓት ነገ ረቡዕ በአዲስአበባ ላፍቶ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
ስለሆነም ነገ ረቡዕ ከቀኑ 9:00 ሰዓት በደብረ ትጉኃን ቅዱስ ሚካኤል ላፍቶ ስርዓተ ቀብሩ ስለሚፈፀም የሚዲያ ተቋማቶች በመገኘትና በመዘገብ ፍትህ ርትህ እንድናገኝ ድምፅ እንድትሆኑን እንጠይቃለን። ቤተሰብቹ😭😭😭😭😭😭😭😭😭
🎯መቼ
ረቡዕ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም.ከቀኑ 9:00 ሰዓት
🎯የት
በላፍቶ ትጉኃን ቅዱስ ሚካኤል(ላፍቶ ሚካኤል በቤተክርስቲያን
*መኖሪያ ቤት ሳሪስ ቀይ አፈር ከአብዮት ፋና ት/ቤት ወረድ ብሎ
ወደላፍቶ መሸጋገሪያ ድልድይ አጠገብ
2 months ago