ትራምፕ ዩናይትድ ኪንግደም እና ቻይና የጦር መርከቦችን ወደ ሆርሙዝ ስትሬት እንደሚልኩ ተስፋ አደርጋለሁ አሉ።
የኔታ ሚዲያ
ዶናልድ ትራምፕ በ "Truth Social" ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ የሆርሙዝ ስትሬትን ለመጠበቅ በርካታ ሀገራት የጦር መርከቦችን እንደሚልኩ ገልጸዋል።
ዩናይትድ ኪንግደም፣ ቻይና፣ ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ ከእነዚህ ሀገራት መካከል እንደሚሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ ብለዋል።
እስከዚያው ድረስ ግን ዩናይትድ ስቴትስ የባህር ዳርቻውን በቦምብ ትደበድባለች እንዲሁም የኢራን ጀልባዎችንና መርከቦችን በየተራ ከውሃው ላይ እየመታች ታሰጥማለች በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ በቅርቡ የሆርሙዝ ስትሬትን በእጃችን እናስገባለን ሲሉ ገልፀዋል
ዩናይትድ ኪንግደም ግን ወደ የውሃ መስመሩ መርከቦችን እንደምትልክ እስካሁን የሰጠችው ፍንጭ የለም።
የኔታ ሚዲያ
ዶናልድ ትራምፕ በ "Truth Social" ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ የሆርሙዝ ስትሬትን ለመጠበቅ በርካታ ሀገራት የጦር መርከቦችን እንደሚልኩ ገልጸዋል።
ዩናይትድ ኪንግደም፣ ቻይና፣ ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ ከእነዚህ ሀገራት መካከል እንደሚሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ ብለዋል።
እስከዚያው ድረስ ግን ዩናይትድ ስቴትስ የባህር ዳርቻውን በቦምብ ትደበድባለች እንዲሁም የኢራን ጀልባዎችንና መርከቦችን በየተራ ከውሃው ላይ እየመታች ታሰጥማለች በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ በቅርቡ የሆርሙዝ ስትሬትን በእጃችን እናስገባለን ሲሉ ገልፀዋል
ዩናይትድ ኪንግደም ግን ወደ የውሃ መስመሩ መርከቦችን እንደምትልክ እስካሁን የሰጠችው ፍንጭ የለም።
3 months ago