አሳዛኝ_ዜና!
በጋሞ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ!
በጋሞ ዞን ቦንኬ ወረዳ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላት (እናት እና ሁለት ልጆች) ሕይወታቸውን በአሳዛኝ ሁኔታ አጥተዋል!
በአባወራው አካል ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት በአሁኑ ጊዜ በቦንኬ ጋዜሶ ጤና ጣቢያ የመጀመሪያ ደረጃ የሕክምና እርዳታ እየተደረገለት ሲገኝ በንብረት ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።
Gamo ArbaMinch
በጋሞ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ!
በጋሞ ዞን ቦንኬ ወረዳ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላት (እናት እና ሁለት ልጆች) ሕይወታቸውን በአሳዛኝ ሁኔታ አጥተዋል!
በአባወራው አካል ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት በአሁኑ ጊዜ በቦንኬ ጋዜሶ ጤና ጣቢያ የመጀመሪያ ደረጃ የሕክምና እርዳታ እየተደረገለት ሲገኝ በንብረት ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።
Gamo ArbaMinch
5 months ago