ፔፕ ጋርዲዮላ የጥላ ፎቅ ተመልካች ሊሆኑ ነው?
#ethiopia | የማንቸስተር ሲቲው አለቃ ፔፕ ጋርዲዮላ በትላንትናው ምሽት ጨዋታ የውድድር ዘመኑን ስድስተኛ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ይህንን ተከትሎም ስፓኒሻዊው አሰልጣኝ የሁለት ጨዋታዎች የቅጣት እገዳ ተጥሎባቸዋል።
በዚህም መሰረት ጋርዲዮላ ቡድናቸውን በዌስትሃም ዩናይትድ የሊግ ጨዋታ እና በኤፌ ካፕ (FA Cup) የሩብ ፍፃሜ ፍልሚያ ላይ በሜዳው ዳር ሆነው መምራት አይችሉም። ይሁን እንጂ ቅጣቱ በካራባኦ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ ከአርሰናል ጋር በሚደረገው ወሳኝ መርሃ ግብር ላይ ተፈጻሚ አይሆንም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #pepguardiola #manchestercity #premierleague #facup #footballnews #carabaocup #epl
#ethiopia | የማንቸስተር ሲቲው አለቃ ፔፕ ጋርዲዮላ በትላንትናው ምሽት ጨዋታ የውድድር ዘመኑን ስድስተኛ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ይህንን ተከትሎም ስፓኒሻዊው አሰልጣኝ የሁለት ጨዋታዎች የቅጣት እገዳ ተጥሎባቸዋል።
በዚህም መሰረት ጋርዲዮላ ቡድናቸውን በዌስትሃም ዩናይትድ የሊግ ጨዋታ እና በኤፌ ካፕ (FA Cup) የሩብ ፍፃሜ ፍልሚያ ላይ በሜዳው ዳር ሆነው መምራት አይችሉም። ይሁን እንጂ ቅጣቱ በካራባኦ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ ከአርሰናል ጋር በሚደረገው ወሳኝ መርሃ ግብር ላይ ተፈጻሚ አይሆንም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #pepguardiola #manchestercity #premierleague #facup #footballnews #carabaocup #epl
5 months ago