⚫ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት አሜሪካ ውስጥ በድንገት አረፉ
"ባደሩበት ሆቴል ሞተው ተገኝተዋል!"
#ethiopia | ለስራ ጉዳይ ወደ አሜሪካ ተጉዘው የነበሩት የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የፊዚክስ ምሁሩ ዶ/ር ለታ ተስፋዬ፤ በትናንትናው ዕለት ባደሩበት ሆቴል ውስጥ ህይወታቸው አልፎ መገኘቱ ተሰማ።
ዩኒቨርሲቲው በሰጠው መግለጫ፤ ዶ/ር ለታ ለ6 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ባገለገሉበት ወቅት "ትውልድን ማብቃት" በሚል መርህ በትጋት የሰሩ እና በህዝቡ ዘንድ ተወዳጅ የነበሩ መሪ መሆናቸውን ጠቅሶ፤ አሟሟታቸውን "ያልተጠበቀ ህይወተ እልፈት" ሲል ገልጾታል።
ዶ/ር ለታ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራር እና በፊዚክስ ዘርፍ ትልቅ አሻራ ያሳረፉ ውድ የሀገር ልጅ ነበሩ።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለሙያ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
ነፍስ ይማር! 🕯️
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#drletatesfaye #dembidolouniversity #restinpeace #ethiopia #education
"ባደሩበት ሆቴል ሞተው ተገኝተዋል!"
#ethiopia | ለስራ ጉዳይ ወደ አሜሪካ ተጉዘው የነበሩት የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የፊዚክስ ምሁሩ ዶ/ር ለታ ተስፋዬ፤ በትናንትናው ዕለት ባደሩበት ሆቴል ውስጥ ህይወታቸው አልፎ መገኘቱ ተሰማ።
ዩኒቨርሲቲው በሰጠው መግለጫ፤ ዶ/ር ለታ ለ6 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ባገለገሉበት ወቅት "ትውልድን ማብቃት" በሚል መርህ በትጋት የሰሩ እና በህዝቡ ዘንድ ተወዳጅ የነበሩ መሪ መሆናቸውን ጠቅሶ፤ አሟሟታቸውን "ያልተጠበቀ ህይወተ እልፈት" ሲል ገልጾታል።
ዶ/ር ለታ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራር እና በፊዚክስ ዘርፍ ትልቅ አሻራ ያሳረፉ ውድ የሀገር ልጅ ነበሩ።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለሙያ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
ነፍስ ይማር! 🕯️
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#drletatesfaye #dembidolouniversity #restinpeace #ethiopia #education
7 months ago