የኮይሻ ግድብ ግንባታ 72% ደረሰ! 🏗️⚡️
#ethiopia | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ የሚገኘው ግዙፉ የኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ፤ የግንባታ አፈጻጸሙ 72 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሕዝብ ግኑኝነት ኃላፊ አቶ ሞገስ መኮንን አስታወቀ።
የፕሮጀክቱ ወሳኝ ኩነቶች፡
💧 ከ2 ዓመት በኋላ፡ ግድቡ ውሃ መያዝ ይጀምራል።
✅ ከ3 ዓመት በኋላ፡ ግንባታው ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል።
📏 መጠኑ፡ 201 ሜትር ቁመት እና 1,012 ሜትር ርዝመት አለው።
ይህ ግድብ ሲጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት እድገት ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት እንደሚያበረክት ይጠበቃል።
#ethiopia #koyshadam #greenenergy #megaproject #development
#ethiopia | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ የሚገኘው ግዙፉ የኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ፤ የግንባታ አፈጻጸሙ 72 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሕዝብ ግኑኝነት ኃላፊ አቶ ሞገስ መኮንን አስታወቀ።
የፕሮጀክቱ ወሳኝ ኩነቶች፡
💧 ከ2 ዓመት በኋላ፡ ግድቡ ውሃ መያዝ ይጀምራል።
✅ ከ3 ዓመት በኋላ፡ ግንባታው ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል።
📏 መጠኑ፡ 201 ሜትር ቁመት እና 1,012 ሜትር ርዝመት አለው።
ይህ ግድብ ሲጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት እድገት ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት እንደሚያበረክት ይጠበቃል።
#ethiopia #koyshadam #greenenergy #megaproject #development
5 months ago