Logo
Getu Temesgen
የኮይሻ ግድብ ግንባታ 72% ደረሰ! 🏗️⚡️
#ethiopia | ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ የሚገኘው ግዙፉ የኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ፤ የግንባታ አፈጻጸሙ 72 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሕዝብ ግኑኝነት ኃላፊ አቶ ሞገስ መኮንን አስታወቀ።

​የፕሮጀክቱ ወሳኝ ኩነቶች፡

💧 ከ2 ዓመት በኋላ፡ ግድቡ ውሃ መያዝ ይጀምራል።

✅ ከ3 ዓመት በኋላ፡ ግንባታው ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል።

📏 መጠኑ፡ 201 ሜትር ቁመት እና 1,012 ሜትር ርዝመት አለው።

​ይህ ግድብ ሲጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት እድገት ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት እንደሚያበረክት ይጠበቃል።

​#ethiopia #koyshadam #greenenergy #megaproject #development

5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.