ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለምን ያህል ጊዜ ይርቃል ?
#ethiopia | የቀያይ ሴጣኖቹ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ በትላንትናው ዕለት ባጋጠመው ጉዳት በሁለተኛው አጋማሽ ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።
የ 31ዓመቱ ብሩኖ ፈርናንዴዝ በስድስት ዓመት ቆይታው በጉዳት ያመለጡት ጨዋታዎች ሁለት ብቻ ናቸው።
አሰልጣኙ “ የህክምና ውጤቱን ማየት ይኖርብናል “ ሲሉ ኮቢ ማይኖ ከኒውካስትል ጨዋታ ውጪ መሆኑን አረጋግጠዋል።
አሰልጣኝ ሩብን አሞሪም ብሩኖ ፈርናንዴዝ ውስን ጨዋታዎች ሊያመልጡት እንደሚችል ፍንጭ ሲሰጡ “ ስለዚህ ማውራት አልፈልግም ትንሽ ጨዋታዎች ያመልጡታል “ የሚል ምላሽን ሰጥተዋል።
#ts #sports #gtmc
#ethiopia | የቀያይ ሴጣኖቹ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ በትላንትናው ዕለት ባጋጠመው ጉዳት በሁለተኛው አጋማሽ ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።
የ 31ዓመቱ ብሩኖ ፈርናንዴዝ በስድስት ዓመት ቆይታው በጉዳት ያመለጡት ጨዋታዎች ሁለት ብቻ ናቸው።
አሰልጣኙ “ የህክምና ውጤቱን ማየት ይኖርብናል “ ሲሉ ኮቢ ማይኖ ከኒውካስትል ጨዋታ ውጪ መሆኑን አረጋግጠዋል።
አሰልጣኝ ሩብን አሞሪም ብሩኖ ፈርናንዴዝ ውስን ጨዋታዎች ሊያመልጡት እንደሚችል ፍንጭ ሲሰጡ “ ስለዚህ ማውራት አልፈልግም ትንሽ ጨዋታዎች ያመልጡታል “ የሚል ምላሽን ሰጥተዋል።
#ts #sports #gtmc
8 months ago