የትርታ ሬዲዮ የሲዲ ስፖርት የስፖርት ጋዜጠኛ የሆነው አሉላ ፍሬው በአርሰናል ደጋፊ ስልኩ እንደተወሰደበት ገለጸ። "አንድ የአርሰናል ደጋፊ መጀመሪያ አድናቆት መስሎኝ ነበር ግን አይደለም አንተ የማንችስተር አቀንቃኝ በማለት ሊጣላኝ ወደ እኔ መጣ፣ ከዛ ጸብ ተጀመረ በዚህ መሃል ሳምሰንግ S24 አልትራን ወሰደብኝ፣ በጣም አዝኛለሁ ለበጎ ነው! እነሱ በማያውቁን እኛ እዚህ ሀገር ውስጥ እዚህ ደረጃ መድረሳችን ያሳዝናል" ብሏል።
8 months ago