የስፖርት ጋዜጠኛው አሉላ ፍሬው የአርሰናል ደጋፊዎች ማንችስተር ዩናይትድ እየቋጠሩ ነው ሲል በምሬት ተናገረ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ እንደሆነ የሚናገረው ጋዜጠኛው
"አለም እየቋጠረበት ያለው ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ ነው። ኧረ ማርያምን ይደብራል፣ አርሰናል ለዋንጫ ነው የሚጫወተው አይደል? ማንችስተር ዩናይትድ ለሻምፒየንስ ሊግ ነው የሚጫወተው። በቃ ምንድነው ተውን በቃ!" ብሏል።
"አለም እየቋጠረበት ያለው ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ ነው። ኧረ ማርያምን ይደብራል፣ አርሰናል ለዋንጫ ነው የሚጫወተው አይደል? ማንችስተር ዩናይትድ ለሻምፒየንስ ሊግ ነው የሚጫወተው። በቃ ምንድነው ተውን በቃ!" ብሏል።
8 months ago