Logo
FastMereja
የስፖርት ጋዜጠኛው አሉላ ፍሬው የአርሰናል ደጋፊዎች ማንችስተር ዩናይትድ እየቋጠሩ ነው ሲል በምሬት ተናገረ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ እንደሆነ የሚናገረው ጋዜጠኛው

"አለም እየቋጠረበት ያለው ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ ነው። ኧረ ማርያምን ይደብራል፣ አርሰናል ለዋንጫ ነው የሚጫወተው አይደል? ማንችስተር ዩናይትድ ለሻምፒየንስ ሊግ ነው የሚጫወተው። በቃ ምንድነው ተውን በቃ!" ብሏል።

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.