Logo
FastMereja
መድረክ ላይ ወደቁ!!

አርቲስት ሰሎሞን ተካ ባሕርዳር ለደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአገልግሎት ላይ እያሉ የምሥራች ዜና ሰምተዋል። በዚኽም በዝማሬ መሐል ደስታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ታይተዋል። ከመድረክም ወድቀዋል። አጠገባቸው የነበሩ ልጆችም ከመሬት አንስተው እንደገና እሰይ ነጋ እያሉ እንዲዘምሩ አድርገዋቸዋል።
ከሥፍራው የዘገበው ሎዛ ሚዲያ

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.