መድረክ ላይ ወደቁ!!
አርቲስት ሰሎሞን ተካ ባሕርዳር ለደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአገልግሎት ላይ እያሉ የምሥራች ዜና ሰምተዋል። በዚኽም በዝማሬ መሐል ደስታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ታይተዋል። ከመድረክም ወድቀዋል። አጠገባቸው የነበሩ ልጆችም ከመሬት አንስተው እንደገና እሰይ ነጋ እያሉ እንዲዘምሩ አድርገዋቸዋል።
ከሥፍራው የዘገበው ሎዛ ሚዲያ
አርቲስት ሰሎሞን ተካ ባሕርዳር ለደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአገልግሎት ላይ እያሉ የምሥራች ዜና ሰምተዋል። በዚኽም በዝማሬ መሐል ደስታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ታይተዋል። ከመድረክም ወድቀዋል። አጠገባቸው የነበሩ ልጆችም ከመሬት አንስተው እንደገና እሰይ ነጋ እያሉ እንዲዘምሩ አድርገዋቸዋል።
ከሥፍራው የዘገበው ሎዛ ሚዲያ
8 months ago