🇺🇸 ሰመረ ባርያው የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ሽልማት ላይ ለመገኘት አሜሪካ ደርሷል
Excitement in the air!! Our guests in DC!
Let us Shine Bright Yellow this Saturday! 💛 3 days left to the Grand African Run.
Lace up, bring your energy, and let’s fill Alexandria with smiles.
📅 Sat, Oct 11 • 9:00 AM (arrive 8:00)
📍 1100 Main Line Blvd, Alexandria, VA
Car prize lottery at the finish — must be at the event to win.
የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ይፈልጋሉ?
ስኬትን እና የላቀ ስራን አክብረን በምንሸልምበት ፕሮግራማችን ላይ ይገኙ። አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ጋሽ ማህሙድ አህመድ፣ አቶ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁን የዘንድሮ ተሸላሚዎቻችን ናቸው።
🎶 በዕለቱ ልዩ የበጎ አድራጎት የሙዚቃ ፕሮግራም ይቀርባል
🍽️ የእራት ግብዣም ይኖረናል
🎤 የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ከንቲባዎች እና የልዑክ ቡድኖች ይገኛሉ
በየአመቱ ልዩ ተሸላሚዎች ከስፖርት፣ ከኪነጥበብ ወይም ከቢዝነስ ዘርፍ ተመርጠው ላደረጉት በጎ አስተዋፅኦ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፣ ለስራቸውም ይመሰገናሉ።
📍 ቦታ: Civic Building, 1 Veteran Plaza, Silver Spring, Maryland
🗓️ ቀን እና ሰዓት: ኦክቶበር 12, 5:30 PM
👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.eventbrite.com...
#africanimpactaward #celebratingexcellence #communityandachievement
Excitement in the air!! Our guests in DC!
Let us Shine Bright Yellow this Saturday! 💛 3 days left to the Grand African Run.
Lace up, bring your energy, and let’s fill Alexandria with smiles.
📅 Sat, Oct 11 • 9:00 AM (arrive 8:00)
📍 1100 Main Line Blvd, Alexandria, VA
Car prize lottery at the finish — must be at the event to win.
የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ይፈልጋሉ?
ስኬትን እና የላቀ ስራን አክብረን በምንሸልምበት ፕሮግራማችን ላይ ይገኙ። አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ጋሽ ማህሙድ አህመድ፣ አቶ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁን የዘንድሮ ተሸላሚዎቻችን ናቸው።
🎶 በዕለቱ ልዩ የበጎ አድራጎት የሙዚቃ ፕሮግራም ይቀርባል
🍽️ የእራት ግብዣም ይኖረናል
🎤 የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ከንቲባዎች እና የልዑክ ቡድኖች ይገኛሉ
በየአመቱ ልዩ ተሸላሚዎች ከስፖርት፣ ከኪነጥበብ ወይም ከቢዝነስ ዘርፍ ተመርጠው ላደረጉት በጎ አስተዋፅኦ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፣ ለስራቸውም ይመሰገናሉ።
📍 ቦታ: Civic Building, 1 Veteran Plaza, Silver Spring, Maryland
🗓️ ቀን እና ሰዓት: ኦክቶበር 12, 5:30 PM
👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.eventbrite.com...
#africanimpactaward #celebratingexcellence #communityandachievement
8 months ago