የከቴ ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ
#ethiopia | ዋጋ የተከፈለበት ሸንፈትን የማይወደው የብዙሃን መግለጫ የሆነው የኛ አዲስ ከቴ እግር ኳስ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ሊግ አንድ ማደጉ ይታወሳል።
ሰላም ሰለም እንዴት ከረማቹ የኛ አዲስ ከቴ ቤተሰቦች ቡድናችን ለ2018 ዓም ወደ ሊግ አንድ ለማድግ ወደ ጂንካ ከተማ ተጎዞ 36 ክለቦች የተካተቱበት የክልል ክለቦች ውድድር ላይ መሳተፉ ይታወሳል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ቡድናች በውድድሩ ከላፉት ሰባት ዓመታት እንዲሁም ካሰቀመጠው ዓላማ አንፃር ከፍተኛ ውጤት ያመጣበት በተጨማሪም ወደ አንደኛ ሊግ ያደገበት እና ዓላማችን ያሳካንበት ውድድር ሆኗል።
በመሆኑም የተከበራቹ የከቴ ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ።
እንኳን ደሰ አለን እያልን በቀጣይ ቡድናችን በሊግ አንድ ለመሳተፍ ከምንጊዜውም በበለጠ የማህበረሰቡ ድጋፍ እንደሚያሰፈልገው ከወዲሁ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ሰለዚህ የከቴ ቤተሰቦች የመሰባሰባችን መለያ የሆነው ቡድናችን በአዲሱ የውድድር መድረክ እንዲሳተፍ ብሎም የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ የበኩላቹን እንድታደርጉ ሰንል በአክብሮት እንጠይቃለን ።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኛ ከቴ በሊግ አንድ ለመሳተፍ ከዚህ ቀደም ከነበረው የውድድር ቅርፅ በተለየ ሁኔታ ከአዲስ አበበ ውጪ ጨዋታዎችን ያከናውናል። ለዚህም ከፍተኛ የገንዘብ በጀት ያሰፈልገዋል።
በመሆኑም ቡድናችን በሊጉ እንዲሳተፍ ብሉም የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ መላው የእግር ኳስ ቤተሰብ የገንዘብ እንዲያደረጉለት መላው የኮሚቴ አባላት በአክብሮት ይጠይቃሉ።
ከሰላምታ ጋር
የተሻለ ነገር ለከቴ ይሁን!
ኮሚቴው
#ethiopia | ዋጋ የተከፈለበት ሸንፈትን የማይወደው የብዙሃን መግለጫ የሆነው የኛ አዲስ ከቴ እግር ኳስ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ሊግ አንድ ማደጉ ይታወሳል።
ሰላም ሰለም እንዴት ከረማቹ የኛ አዲስ ከቴ ቤተሰቦች ቡድናችን ለ2018 ዓም ወደ ሊግ አንድ ለማድግ ወደ ጂንካ ከተማ ተጎዞ 36 ክለቦች የተካተቱበት የክልል ክለቦች ውድድር ላይ መሳተፉ ይታወሳል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ቡድናች በውድድሩ ከላፉት ሰባት ዓመታት እንዲሁም ካሰቀመጠው ዓላማ አንፃር ከፍተኛ ውጤት ያመጣበት በተጨማሪም ወደ አንደኛ ሊግ ያደገበት እና ዓላማችን ያሳካንበት ውድድር ሆኗል።
በመሆኑም የተከበራቹ የከቴ ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ።
እንኳን ደሰ አለን እያልን በቀጣይ ቡድናችን በሊግ አንድ ለመሳተፍ ከምንጊዜውም በበለጠ የማህበረሰቡ ድጋፍ እንደሚያሰፈልገው ከወዲሁ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ሰለዚህ የከቴ ቤተሰቦች የመሰባሰባችን መለያ የሆነው ቡድናችን በአዲሱ የውድድር መድረክ እንዲሳተፍ ብሎም የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ የበኩላቹን እንድታደርጉ ሰንል በአክብሮት እንጠይቃለን ።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኛ ከቴ በሊግ አንድ ለመሳተፍ ከዚህ ቀደም ከነበረው የውድድር ቅርፅ በተለየ ሁኔታ ከአዲስ አበበ ውጪ ጨዋታዎችን ያከናውናል። ለዚህም ከፍተኛ የገንዘብ በጀት ያሰፈልገዋል።
በመሆኑም ቡድናችን በሊጉ እንዲሳተፍ ብሉም የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ መላው የእግር ኳስ ቤተሰብ የገንዘብ እንዲያደረጉለት መላው የኮሚቴ አባላት በአክብሮት ይጠይቃሉ።
ከሰላምታ ጋር
የተሻለ ነገር ለከቴ ይሁን!
ኮሚቴው
8 months ago