3 hours ago
Fly in style aboard our state-of-the-art aircraft, thoughtfully designed to deliver an exceptional travel experience. #flyethiopian #luxurytravel
3 days ago
Enjoy 15% off flights from Mombasa to selected destinations across Africa, the Middle East, and Asia. Book by June 30, 2026, and travel through August 31, 2026.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
3 days ago
Enjoy 15% off flights from Mombasa to selected destinations across Africa, the Middle East, and Asia. Book by June 30, 2026, and travel through August 31, 2026.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
3 days ago
Enjoy 15% off flights from Mombasa to selected destinations across Africa, the Middle East, and Asia. Book by June 30, 2026, and travel through August 31, 2026.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
Sponsored by
Surafel
4 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
8 days ago
Fly Ethiopian and enjoy a fabulous 10% off on all ET Online destinations from Africa! Don’t miss out on this chance to create unforgettable memories. Book your adventure between June 1 and June 15, 2026, and get ready to jet off from July 13 to July 30, 2026! Let’s Make your travel dreams come true!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
8 days ago
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ላይ የጣለውን ጥብቅ የጉዞ እገዳ አደሰ
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ኮመንዌልዝ እና ልማት ቢሮ (FCDO) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ስጋት ተከትሎ ለዜጎቹ ያወጣውን ጥብቅ የጉዞ ማማከርያ መመሪያ አድሷል ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ስር የሰደደ አለመረጋጋት እና ግጭቶች ባሉባቸው በርካታ ክልሎችና የድንበር ቀጠናዎች ላይ "በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ" የሚለውን ቀጣይነት ያለው እገዳ በድጋሚ አሳስቧል።
1. ሙሉ በሙሉ ጉዞ የተከለከለባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች (All Travel)
የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ወቅታዊ መመሪያ መሰረት በከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ምክንያት በሦስት ዋና ዋና ክልሎች ማለትም በትግራይ በአማራ እና በጋምቤላ ክልሎች ላይ ሙሉ በሙሉ የጉዞ ክልከላ ጥሏል።
ከእነዚህም በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ የድንበር ቀጠናዎች ላይ ጥብቅ እገዳዎች ተጥለዋል፦
የሱዳን ድንበር፦ከድንበሩ በ20 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ መተከል እና ማኦ ኮሞ ልዩ ዞንን ጨምሮ)
የደቡብ ሱዳን እና የኬንያ ድንበሮች፦ከድንበሩ በ10 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (የቱርካና ሃይቅ ዳርቻዎችን ጨምሮ)
የሶማሊያ ድንበር (በሶማሌ ክልል)
ከድንበሩ በ100 ኪ.ሜ ርቀት ውስጥ (ከጅጅጋ-ወጃሌ ዋና መንገድ እና ከወጃሌ መሻገሪያ ውጭ) በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልልም ምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋን ጨምሮ በምዕራብ ሸዋ እና ሰሜን ሸዋ የሚገኙ አካባቢዎች በዚሁ የ"በፍጹም ጉዞ አታድርጉ" ቀጠና ውስጥ ተካትተዋል።
2. "አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር" ጉዞ እንዳይደረግባቸው የተመከሩ አካባቢዎች (All but Essential)
የኤርትራ ድንበርን ተከትለው በሚገኙ ከ10 እስከ 15 ኪ.ሜ ርቀቶች ላይ በአብዛኛው የኦሮሚያ ምስራቅ ሸዋ ዞን (ከአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድ እና ወደ ሐዋሳ ከሚወስደው መንገድ ውጭ) እንዲሁም በሶማሌ ክልል የሚገኙት ሲቲ፣ ኖጎብ፣ ጃራር፣ ሻቤሌ፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ተጓዦች በጣም አስገዳጅ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር መሄድ እንደሌለባቸው ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ አያይዞ እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ሰራተኞች የጉዞ እገዳ በተጣለባቸው በእነዚህ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገኝተው ለዜጎቻቸው በአካል ምንም ዓይነት የቆንስላ ድጋፍ ማድረግ አይችሉም።
ይሁን እንጂ ዜጎቻቸው በቁጥጥር ስር መዋልን የመሰሉ ከባድ ድንገተኛ አደጋዎች ሲገጥሟቸው በአዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው ኤምባሲ በኩል በስልክ ጥሪ ማድረግ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ሙሉ የጉዞ ዋስትና (Travel Insurance) ሊኖራቸው እንደሚገባም መመሪያው አሳስቧል።
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ኮመንዌልዝ እና ልማት ቢሮ (FCDO) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ስጋት ተከትሎ ለዜጎቹ ያወጣውን ጥብቅ የጉዞ ማማከርያ መመሪያ አድሷል ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ስር የሰደደ አለመረጋጋት እና ግጭቶች ባሉባቸው በርካታ ክልሎችና የድንበር ቀጠናዎች ላይ "በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ" የሚለውን ቀጣይነት ያለው እገዳ በድጋሚ አሳስቧል።
1. ሙሉ በሙሉ ጉዞ የተከለከለባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች (All Travel)
የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ወቅታዊ መመሪያ መሰረት በከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ምክንያት በሦስት ዋና ዋና ክልሎች ማለትም በትግራይ በአማራ እና በጋምቤላ ክልሎች ላይ ሙሉ በሙሉ የጉዞ ክልከላ ጥሏል።
ከእነዚህም በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ የድንበር ቀጠናዎች ላይ ጥብቅ እገዳዎች ተጥለዋል፦
የሱዳን ድንበር፦ከድንበሩ በ20 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ መተከል እና ማኦ ኮሞ ልዩ ዞንን ጨምሮ)
የደቡብ ሱዳን እና የኬንያ ድንበሮች፦ከድንበሩ በ10 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (የቱርካና ሃይቅ ዳርቻዎችን ጨምሮ)
የሶማሊያ ድንበር (በሶማሌ ክልል)
ከድንበሩ በ100 ኪ.ሜ ርቀት ውስጥ (ከጅጅጋ-ወጃሌ ዋና መንገድ እና ከወጃሌ መሻገሪያ ውጭ) በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልልም ምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋን ጨምሮ በምዕራብ ሸዋ እና ሰሜን ሸዋ የሚገኙ አካባቢዎች በዚሁ የ"በፍጹም ጉዞ አታድርጉ" ቀጠና ውስጥ ተካትተዋል።
2. "አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር" ጉዞ እንዳይደረግባቸው የተመከሩ አካባቢዎች (All but Essential)
የኤርትራ ድንበርን ተከትለው በሚገኙ ከ10 እስከ 15 ኪ.ሜ ርቀቶች ላይ በአብዛኛው የኦሮሚያ ምስራቅ ሸዋ ዞን (ከአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድ እና ወደ ሐዋሳ ከሚወስደው መንገድ ውጭ) እንዲሁም በሶማሌ ክልል የሚገኙት ሲቲ፣ ኖጎብ፣ ጃራር፣ ሻቤሌ፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ተጓዦች በጣም አስገዳጅ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር መሄድ እንደሌለባቸው ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ አያይዞ እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ሰራተኞች የጉዞ እገዳ በተጣለባቸው በእነዚህ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገኝተው ለዜጎቻቸው በአካል ምንም ዓይነት የቆንስላ ድጋፍ ማድረግ አይችሉም።
ይሁን እንጂ ዜጎቻቸው በቁጥጥር ስር መዋልን የመሰሉ ከባድ ድንገተኛ አደጋዎች ሲገጥሟቸው በአዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው ኤምባሲ በኩል በስልክ ጥሪ ማድረግ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ሙሉ የጉዞ ዋስትና (Travel Insurance) ሊኖራቸው እንደሚገባም መመሪያው አሳስቧል።
20 days ago
Ethiopian Airlines is proud to be part of one of the leading global trade fairs in the travel, tourism, and hospitality industry, ITB China. From highlighting our rich cultural heritage and exceptional tourism attractions to building meaningful connections with global partners, it was truly an inspiring experience.
#flyethiopian #itbchina #visitethiopia #landoforigins
#flyethiopian #itbchina #visitethiopia #landoforigins
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
Sponsored by
Surafel
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
Sponsored by
Surafel
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
26 days ago
Enjoy our special offer of 10% off your travels from Africa to all Ethiopian Airlines online destinations, excluding Europe. Sales are valid from May 16 to May 30, 2026, for travel from June 13 to June 30, 2026. Don’t let this opportunity pass you by on your next adventure. #flyethiopian #discounttravel
https://www.ethiopianairli...
https://www.ethiopianairli...
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
Travel with ease with our Priority Boarding Pass service! Bypass the check-in queue, experience the convenience of early boarding, and receive your luggage faster. https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
1 month ago
የአፍሪካን ታሪክ በአዲስ መልክ እየጻፉ ያሉት የአህጉሪቱ ዲጂታል አምባሳደሮች
**************
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ታሪክ የሚነገርበት መንገድ ከመደበኛው ሚዲያ ባለፈ በዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) እጅ እየወደቀ ይገኛል።
በአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለአህጉራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው እየተሳተፉ ካሉ የአህጉሪቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል የተወሰኑትን እናስተዋውቃችሁ፡-
አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር (Travel Vlogger) ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ በተካሄደው 'Africa Golden Awards 2026' የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል። አቤል በአማርኛ ቋንቋ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ባህልን እና ዓለም አቀፋዊ እውነታዎችን በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ዎዴ ማያ (Wode Maya) ጋናዊ የአፍሪካ ተቆርቋሪ ሲሆን፣ አፍሪካን "በተስፋ እና በኩራት" መነጽር ለዓለም በማሳየት ይታወቃል። አዲስ አበባን ለሥራው እንደ መነሻ (Launchpad) በመጠቀም የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች፣ ዘመናዊ ከተሞች እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተመልካቾቹ አሳይቷል። የእርሱ ይዘቶች የአህጉሪቱን አሉታዊ ገጽታ በመቀየር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝምን በማበረታታት ረገድ ቀዳሚ ናቸው።
ቪክቶር አዱዋ (Victor Adua) ናይጄሪያዊ ወጣት ነው። በቴክኖሎጂ እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ወጣቶች እንዴት በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ያስተምራል። በተለይም በጊግ ኢኮኖሚ (Gig Economy) ላይ ያለው ልዩ ትኩረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ስትራቴጂ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።
ማጊ ሙኩታ (Maggie Mukuta) የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወላጅ ነች። በአፍሪካ የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶች እና በሴቶች የንግድ ተሳትፎ ላይ በማተኮር የአህጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ወጣቶች ወደ ግብርና እንዲመለሱ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ እርሻ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን የሚያቀርበው አፍሪካዊ ወጣት ደግሞ ኡጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ (Steve Kamba) ነው።
እንደ ሄኒ የሻነው (Henny Yeshanew) እና ሸገር ዲጂታል (Sheger Digital) ያሉ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎችም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና የሥራ ፈጠራን ለማስፋት በሚደረገው ጥረት የራሳቸው አበርክቶ ይኖራቸዋል።
እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም አላቸው። እነዚህ ዲጂታል አምባሳደሮች ከማዝናናት ባለፈ የአፍሪካን እና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ የመጻፍ (Narrative Transformation) ኃይል አላቸው።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
Ethiopian Broadcasting Corporation #africa #ethiopia #contentcreators #asmis2026 #narrativetransformation #ebc
**************
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ታሪክ የሚነገርበት መንገድ ከመደበኛው ሚዲያ ባለፈ በዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) እጅ እየወደቀ ይገኛል።
በአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለአህጉራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው እየተሳተፉ ካሉ የአህጉሪቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል የተወሰኑትን እናስተዋውቃችሁ፡-
አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር (Travel Vlogger) ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ በተካሄደው 'Africa Golden Awards 2026' የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል። አቤል በአማርኛ ቋንቋ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ባህልን እና ዓለም አቀፋዊ እውነታዎችን በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ዎዴ ማያ (Wode Maya) ጋናዊ የአፍሪካ ተቆርቋሪ ሲሆን፣ አፍሪካን "በተስፋ እና በኩራት" መነጽር ለዓለም በማሳየት ይታወቃል። አዲስ አበባን ለሥራው እንደ መነሻ (Launchpad) በመጠቀም የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች፣ ዘመናዊ ከተሞች እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተመልካቾቹ አሳይቷል። የእርሱ ይዘቶች የአህጉሪቱን አሉታዊ ገጽታ በመቀየር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝምን በማበረታታት ረገድ ቀዳሚ ናቸው።
ቪክቶር አዱዋ (Victor Adua) ናይጄሪያዊ ወጣት ነው። በቴክኖሎጂ እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ወጣቶች እንዴት በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ያስተምራል። በተለይም በጊግ ኢኮኖሚ (Gig Economy) ላይ ያለው ልዩ ትኩረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ስትራቴጂ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።
ማጊ ሙኩታ (Maggie Mukuta) የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወላጅ ነች። በአፍሪካ የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶች እና በሴቶች የንግድ ተሳትፎ ላይ በማተኮር የአህጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ወጣቶች ወደ ግብርና እንዲመለሱ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ እርሻ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን የሚያቀርበው አፍሪካዊ ወጣት ደግሞ ኡጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ (Steve Kamba) ነው።
እንደ ሄኒ የሻነው (Henny Yeshanew) እና ሸገር ዲጂታል (Sheger Digital) ያሉ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎችም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና የሥራ ፈጠራን ለማስፋት በሚደረገው ጥረት የራሳቸው አበርክቶ ይኖራቸዋል።
እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም አላቸው። እነዚህ ዲጂታል አምባሳደሮች ከማዝናናት ባለፈ የአፍሪካን እና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ የመጻፍ (Narrative Transformation) ኃይል አላቸው።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
Ethiopian Broadcasting Corporation #africa #ethiopia #contentcreators #asmis2026 #narrativetransformation #ebc
1 month ago
A warm smile travels far with Ethiopian Airlines, brightening every journey along the way. #flyethiopian
1 month ago
A warm smile travels far with Ethiopian Airlines, brightening every journey along the way. #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
Comments