6 months ago
🏆 "ብቻዬን አይደለሁም... እብድም አይደለሁም!!" 🚑
#ethiopia | የጠብታ አምቡላንስ መስራች አቶ ክብረት አበበ በዳቦስ የ2026 የሽዋብ ፋውንዴሽን (Schwab Foundation Award) ሽልማትን ካሸነፉ በኋላ ያሰሙት ልብ የሚነካ ንግግር!
ማክሰኞ ጥር 12/ 2018 ዓ.ም በዓለም አቀፉ መድረክ ላይ ቆመው ያደረጉት ንግግር የብዙዎችን ልብ ነክቷል።
ጉዞው ምን ይመስል ነበር?
ህልማቸውን ለማሳካት አንድ ቤታቸውን ሸጠው አምቡላንስ ሲያመጡ፤ አብረዋቸው ይሰሩ የነበሩ የህክምና ባለሙያዎች "ሰውየው እብደት ጀምሮታል" ብለው ርቀዋቸው ነበር።
"በሰው ተከብቤ የምውል ሰው በሰው ድርቅ ተመታሁ... ስልኬን የሚያቃጭሉት ባለቤቴና እናቴ ብቻ ነበሩ" ይላሉ አቶ ክብረት።
ነገር ግን ያኔ "እብድ ነው" ብለው የሸሹት ሰዎች፤ በዚሁ በአቶ ክብረት አምቡላንስ እና ቬንቲሌተር የታካሚ ህይወት ሲተርፍ እውነቱን ተረድተው ይቅርታ ጠይቀዋል።
ዛሬ ያ ሁሉ ተጋድሎ ፍሬ አፍርቶ በዓለም አቀፍ መድረክ ሲሸለሙ፤ ለዓለም እንዲህ ሲሉ አወጁ፦
"ይህ ሽልማት ያረጋገጠልኝ ነገር ቢኖር... ብቻዬን እንዳልሆንኩ እና እብድም እንዳልሆንኩ ነው!"
ቀጣይ ጉዞ ወደ ሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ (ቦስተን)! ✈️🇺🇸
ይህ ድል የኢትዮጵያም ድል ነው! እንኳን ደስ አለዎት! 🇪🇹👏
#kibretabebe #tebitaambulance #schwabfoundation2026 #davos #socialentrepreneur #ethiopia #inspiration #harvard
#ethiopia | የጠብታ አምቡላንስ መስራች አቶ ክብረት አበበ በዳቦስ የ2026 የሽዋብ ፋውንዴሽን (Schwab Foundation Award) ሽልማትን ካሸነፉ በኋላ ያሰሙት ልብ የሚነካ ንግግር!
ማክሰኞ ጥር 12/ 2018 ዓ.ም በዓለም አቀፉ መድረክ ላይ ቆመው ያደረጉት ንግግር የብዙዎችን ልብ ነክቷል።
ጉዞው ምን ይመስል ነበር?
ህልማቸውን ለማሳካት አንድ ቤታቸውን ሸጠው አምቡላንስ ሲያመጡ፤ አብረዋቸው ይሰሩ የነበሩ የህክምና ባለሙያዎች "ሰውየው እብደት ጀምሮታል" ብለው ርቀዋቸው ነበር።
"በሰው ተከብቤ የምውል ሰው በሰው ድርቅ ተመታሁ... ስልኬን የሚያቃጭሉት ባለቤቴና እናቴ ብቻ ነበሩ" ይላሉ አቶ ክብረት።
ነገር ግን ያኔ "እብድ ነው" ብለው የሸሹት ሰዎች፤ በዚሁ በአቶ ክብረት አምቡላንስ እና ቬንቲሌተር የታካሚ ህይወት ሲተርፍ እውነቱን ተረድተው ይቅርታ ጠይቀዋል።
ዛሬ ያ ሁሉ ተጋድሎ ፍሬ አፍርቶ በዓለም አቀፍ መድረክ ሲሸለሙ፤ ለዓለም እንዲህ ሲሉ አወጁ፦
"ይህ ሽልማት ያረጋገጠልኝ ነገር ቢኖር... ብቻዬን እንዳልሆንኩ እና እብድም እንዳልሆንኩ ነው!"
ቀጣይ ጉዞ ወደ ሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ (ቦስተን)! ✈️🇺🇸
ይህ ድል የኢትዮጵያም ድል ነው! እንኳን ደስ አለዎት! 🇪🇹👏
#kibretabebe #tebitaambulance #schwabfoundation2026 #davos #socialentrepreneur #ethiopia #inspiration #harvard
Comments