6 months ago
ዛሬ በተለያዩ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም አስፈላጊ የጥገና እና የመልሶ ግንባታ ስራዎችን ለማከናወን በተወሰኑ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ላይ የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
🕒 የጊዜ ሰሌዳ እና የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
1. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 9፡30፦
ለገሐር፣ ቤተዛታ ሆስፒታል፣ ኦሮሚያ ባሕል ማዕከል ጀርባ፣ ጊዮን ሆቴል፣ እስጢፋኖስ ድልድይ አካባቢ፣ ኃይለ ዓለም ሕንጻ፣ ጎተራ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ወንጌላዊት፣ ዩኒማክ፣ መስቀል ፍላውር፣ ተሻላ ጋራዥ፣ ዳኞችና አቃቢ ሕግ ቢሮ፣ ኮስሞስ ሕንፃ፣ ድሪም ላይነር፣ የካ አባዶ እና የካሰዴ አካባቢ።
2. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 7፡00፦
አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ሆቴል፣ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ታችኛው ቤተ-መንግስት፣ ባሻወልዴ የጋራ መኖሪያ ቤት እና በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
3. ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡00፦
አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ (SOS)፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል እና ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ የሚወስደው መንገድ።
4. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ምሽቱ 10፡00 (ለመልሶ ግንባታ)፦
ኮካኮላ ፋብሪካ፣ ሰበታ ከተማ፣ አቀበና ውሃ ማምረቻ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ቦሌ ሁላሳ፣ ዓለም ገና፣ አርባ ምንጭ ጨርቃጨርቅ፣ ኖህ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ለጣፎ ከተማ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ፣ አሸዋ ሜዳ፣ ዲያስፖራ፣ ፊሊደሮ፣ አንፎ ዓለም ባንክ፣ ሽሮ ሜዳ፣ እንጦጦ ማርያም፣ ስፔስ ሳይንስ፣ ሽንቁሩ ሚካኤል፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ እና አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል አካባቢዎች።
📢 ማሳሰቢያ
የኤሌክትሪክ አገልግሎቱ የጥገና ስራው ተጠናቆ ኃይል እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ እየጠየቀ፤ ለሚፈጠረው መጉላላት አስቀድሞ ይቅርታ ጠይቋል።
ውድ ተከታታዮቻችን፦ ይህ መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩ። መብራት ከመጥፋቱ በፊት አስፈላጊ የሆኑ የኃይል ዝግጅቶችን (እንደ ስልክ ቻርጅ ማድረግ) እንዳይዘነጉ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #addisababa #electricpower #maintenancenotice #poweroutage #eea #citynews #alert
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም አስፈላጊ የጥገና እና የመልሶ ግንባታ ስራዎችን ለማከናወን በተወሰኑ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ላይ የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
🕒 የጊዜ ሰሌዳ እና የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
1. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 9፡30፦
ለገሐር፣ ቤተዛታ ሆስፒታል፣ ኦሮሚያ ባሕል ማዕከል ጀርባ፣ ጊዮን ሆቴል፣ እስጢፋኖስ ድልድይ አካባቢ፣ ኃይለ ዓለም ሕንጻ፣ ጎተራ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ወንጌላዊት፣ ዩኒማክ፣ መስቀል ፍላውር፣ ተሻላ ጋራዥ፣ ዳኞችና አቃቢ ሕግ ቢሮ፣ ኮስሞስ ሕንፃ፣ ድሪም ላይነር፣ የካ አባዶ እና የካሰዴ አካባቢ።
2. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 7፡00፦
አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ሆቴል፣ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ታችኛው ቤተ-መንግስት፣ ባሻወልዴ የጋራ መኖሪያ ቤት እና በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
3. ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡00፦
አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ (SOS)፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል እና ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ የሚወስደው መንገድ።
4. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ምሽቱ 10፡00 (ለመልሶ ግንባታ)፦
ኮካኮላ ፋብሪካ፣ ሰበታ ከተማ፣ አቀበና ውሃ ማምረቻ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ቦሌ ሁላሳ፣ ዓለም ገና፣ አርባ ምንጭ ጨርቃጨርቅ፣ ኖህ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ለጣፎ ከተማ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ፣ አሸዋ ሜዳ፣ ዲያስፖራ፣ ፊሊደሮ፣ አንፎ ዓለም ባንክ፣ ሽሮ ሜዳ፣ እንጦጦ ማርያም፣ ስፔስ ሳይንስ፣ ሽንቁሩ ሚካኤል፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ እና አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል አካባቢዎች።
📢 ማሳሰቢያ
የኤሌክትሪክ አገልግሎቱ የጥገና ስራው ተጠናቆ ኃይል እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ እየጠየቀ፤ ለሚፈጠረው መጉላላት አስቀድሞ ይቅርታ ጠይቋል።
ውድ ተከታታዮቻችን፦ ይህ መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩ። መብራት ከመጥፋቱ በፊት አስፈላጊ የሆኑ የኃይል ዝግጅቶችን (እንደ ስልክ ቻርጅ ማድረግ) እንዳይዘነጉ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #addisababa #electricpower #maintenancenotice #poweroutage #eea #citynews #alert
Comments