5 months ago
🦷 ዶክተር ሰኢድ ኑር ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ 3ኛ ቅርንጫፉን በቤተል አስመረቀ! 🎉
ለባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት የ80,000 ብር ድጋፍ በማድረግ ሥራውን በበረከት ጀምሯል
ላለፉት 6 ዓመታት በጀሞ እና በፒያሳ ቅርንጫፎቹ ማህበረሰቡን በተመጣጣኝ ዋጋ ሲያገለግል የቆየው ዶክተር ሰኢድ ኑር ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ፤ በደንበኞች ጥያቄ መሰረት 3ኛ ቅርንጫፉን በቤተል አለም ባንክ በይፋ አስመርቋል።
🎁 ልዩ የነጻ ህክምና እድል:
የቅርንጫፉን መከፈት ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ጥር 26፣ 27 እና 28/2018 ዓ.ም ለሚመጡ ደንበኞች ነጻ የጥርስ ምርመራ (Free Check up) ይሰጣል።
🤝 የበጎ አድራጎት ተግባር:
በምረቃው ዕለት ክሊኒኩ ለባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት፡-
✅ 30,000 ብር በገንዘብ እንዲሁም
✅ 50,000 ብር የሚያወጣ የነጻ ህክምና (በድምሩ 80,000 ብር) ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል።
📍 አድራሻዎቻችን:
1️⃣ አዲሱ ቅርንጫፍ: ቤተል አለም ባንክ፣ ባጃጅ ተራ ፊትለፊት፣ 3ኛ ፎቅ።
2️⃣ ጀሞ ቅርንጫፍ: ጀሞ ሚካኤል አደባባይ፣ ሚና ሞል፣ 4ኛ ፎቅ።
3️⃣ ፒያሳ ቅርንጫፍ: ተክለሃይማኖት ሆስፒታል አጠገብ፣ ቤቶ ህንፃ፣ 4ኛ ፎቅ።
ለቀጠሮ እና ለበለጠ መረጃ፡
📱 0946-38-31-97
📱 0913-06-18-16
📱 0944-10-57-59
ጥርስዎን ለባለሙያ አደራ ይበሉ!
#drseidnur #dentalclinic #newbranch #bethel #freecheckup #charity #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
@Dr.Seidnur Dental Clinic
ለባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት የ80,000 ብር ድጋፍ በማድረግ ሥራውን በበረከት ጀምሯል
ላለፉት 6 ዓመታት በጀሞ እና በፒያሳ ቅርንጫፎቹ ማህበረሰቡን በተመጣጣኝ ዋጋ ሲያገለግል የቆየው ዶክተር ሰኢድ ኑር ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ፤ በደንበኞች ጥያቄ መሰረት 3ኛ ቅርንጫፉን በቤተል አለም ባንክ በይፋ አስመርቋል።
🎁 ልዩ የነጻ ህክምና እድል:
የቅርንጫፉን መከፈት ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ጥር 26፣ 27 እና 28/2018 ዓ.ም ለሚመጡ ደንበኞች ነጻ የጥርስ ምርመራ (Free Check up) ይሰጣል።
🤝 የበጎ አድራጎት ተግባር:
በምረቃው ዕለት ክሊኒኩ ለባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት፡-
✅ 30,000 ብር በገንዘብ እንዲሁም
✅ 50,000 ብር የሚያወጣ የነጻ ህክምና (በድምሩ 80,000 ብር) ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል።
📍 አድራሻዎቻችን:
1️⃣ አዲሱ ቅርንጫፍ: ቤተል አለም ባንክ፣ ባጃጅ ተራ ፊትለፊት፣ 3ኛ ፎቅ።
2️⃣ ጀሞ ቅርንጫፍ: ጀሞ ሚካኤል አደባባይ፣ ሚና ሞል፣ 4ኛ ፎቅ።
3️⃣ ፒያሳ ቅርንጫፍ: ተክለሃይማኖት ሆስፒታል አጠገብ፣ ቤቶ ህንፃ፣ 4ኛ ፎቅ።
ለቀጠሮ እና ለበለጠ መረጃ፡
📱 0946-38-31-97
📱 0913-06-18-16
📱 0944-10-57-59
ጥርስዎን ለባለሙያ አደራ ይበሉ!
#drseidnur #dentalclinic #newbranch #bethel #freecheckup #charity #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
@Dr.Seidnur Dental Clinic
Comments