6 months ago
ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ተመረቀ!
#ethiopia | "ለቤተክርስቲያናችን ቀዳሚ የሆነው ይህ ፕሮጀክት በብፁዓን አበው ቡራኬ ተከፍቷል"
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን፤ በቡልቡላ መንገድ ያሠራው ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ (EV Charging Station) በዛሬው ዕለት በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተባርኮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
የምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ድምቀት:
በምርቃቱ ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ (የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ)፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ (የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ) እና ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ (የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ) እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አበው እና የቤተክህነት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፕሮጀክቱ ልዩነት:
ይህ የልማት ተቋም ከመደበኛ የነዳጅ አቅርቦት በተጨማሪ፤ ዓለም ወደ ደረሰበት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ቴክኖሎጂ የገባ መሆኑ ለቤተክርስቲያኒቱ የልማት ስራዎች ፈር ቀዳጅ ያደርገዋል።
ለቤተክርስቲያኒቱ እና ለምእመኑ እንኳን ደስ አላችሁ!
EOTC TV
#eotc #development #stgeorgechurch #bolebulbula #evcharging #fuelstation #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ለቤተክርስቲያናችን ቀዳሚ የሆነው ይህ ፕሮጀክት በብፁዓን አበው ቡራኬ ተከፍቷል"
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን፤ በቡልቡላ መንገድ ያሠራው ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ (EV Charging Station) በዛሬው ዕለት በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተባርኮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
የምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ድምቀት:
በምርቃቱ ላይ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ (የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ)፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ (የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ) እና ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ (የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ) እንዲሁም ሌሎች ብፁዓን አበው እና የቤተክህነት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፕሮጀክቱ ልዩነት:
ይህ የልማት ተቋም ከመደበኛ የነዳጅ አቅርቦት በተጨማሪ፤ ዓለም ወደ ደረሰበት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ቴክኖሎጂ የገባ መሆኑ ለቤተክርስቲያኒቱ የልማት ስራዎች ፈር ቀዳጅ ያደርገዋል።
ለቤተክርስቲያኒቱ እና ለምእመኑ እንኳን ደስ አላችሁ!
EOTC TV
#eotc #development #stgeorgechurch #bolebulbula #evcharging #fuelstation #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Comments