22 days ago
ተስፋን እና ይቅርታን የምትዘራው ሀገር፡- የኢትዮጵያ ታሪካዊ የጋራ መግባባት ምዕራፍ
***************
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን በማሳተፍ ከሥር ወደ ላይ በዘለቀው አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ የተመሰረተው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በቀላሉ የማይደገም እና እጅግ ግዙፍ ዓላማን ያነገበ ታሪካዊ ክስተት ነው።
ይህ ሂደት ሀገራችን ለዘመናት የተሸከመችውን ውስብስብ የፖለቲካ እና የማኅበራዊ ስብራቶች ሸክም ለማራገፍ እና አዲስ የጋራ መግባባት ለመፍጠር የተዘረጋ መድረክ ነው።
ይህ ዓይነቱ አካሄድ የዜጎችን ድምጽ ከታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል ጀምሮ በማዳመጥ እውነተኛ እና አሳታፊ የሆነ ፖለቲካዊ ባህልን ለመገንባት የሚያስችል የነገዋ ኢትዮጵያ ጽኑ መሠረት ነው።
ከጠብመንጃ አፈሙዝ ይልቅ ለጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ቅድሚያ በመስጠት የተጀመረው ይህ ጉዞ፣ ሀገራዊ የፖለቲካ አቅጣጫችን በዘላቂነት የሚቀይር የትውልድ ፕሮጀክት ነው።
ከሁሉም በላይ ይህ ታሪካዊ ሂደት የገጠሙንን አውዳሚ ፈተናዎች ወደ መልካም አጋጣሚዎች ለመቀየር የተፈጠረ ልዩ ዕድል ነው።
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ሲንጸባረቅ የቆየውን እና ብዙ ዋጋ ያስከፈለውን የኃይል ሽኩቻ ወደ ሠለጠነ የሐሳብ ልውውጥ በማምጣት ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ባህልን ለማጽናት ትልቅ አቅም አለው።
ይህ ጉባኤ ዛሬ ለሚኖሩ ዜጎች ብቻ ሳይሆን፣ ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ መልካም የሰላም እና የአብሮነት ዘርን የሚዘራ ነው። ዛሬ ላይ በምናደርገው ጥልቅ እና አርቆ አሳቢ ምክክር፣ ነገ ለልጆቻችን የሚያፈራውን የሰላም፣ የዕድገት እና የፍትህ ፍሬ በነጻነት እንዲቋደሱ መንገድ እንጠርጋለን።
ያለፈውን ጠባሳ ከማከክ ይልቅ የነገውን ብሩህ ተስፋ ማለም ከቻልን፣ ፈተናዎቻችን የጥንካሬያችን መሠረት መሆናቸው አይቀሬ ነው። ይህ ሀገራዊ ምክክርም እውነተኛ ፍሬ እንዲያፈራ ከተፈለገ እያንዳንዱ ተመካካሪ ከጠባብ የሰፈርተኝነት እና የቡድን አስተሳሰብ ወጥቶ ለታላቋ ኢትዮጵያ መምከር ይጠበቅበታል።
ለልጆቻችን ስንል እና የእነርሱን ብሩህ የነገ ዕጣ ፈንታ እያሰብን ስንወያይ በልባችን ውስጥ የሚሰርጸው ይቅርታ እና ተስፋ የቱን ያህል ጥልቅ እንደሚሆን መገመት አያዳግትም።
አብረን ተስፋን፣ ይቅርታን እና በጋራ መኖርን በጽኑ መሠረት ላይ መትከል የምንችለው፣ የራስን ጊዜያዊ ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የሀገርን ዘላቂ ጥቅም ማስቀደም ስንችል ብቻ ነው።
መነጋገር እና መደማመጥ የችግሮቻችን ሁሉ መፍቻ ቁልፍ መሆኑን በተግባር የምናሳይበት ትክክለኛው ጊዜ አሁን በመሆኑ፣ ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ የእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና አለው።
በሀገር ውስጥ በሚደረግ የሠለጠነ ውይይት እና በይቅርታ ችግሮቻችንን በራሳችን አቅም መፍታት መቻላችን፣ ሀገራችንን ከማንኛውም የውጭ ጣልቃ ገብነት የሚታደግ ጋሻ ነው። የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና ክብር የሚጠበቀው የውስጥ አንድነታችን ሲጠናከር መሆኑን ይህ ሂደት በሚገባ ያሳያል።
የራሳችንን ቁስል በራሳችን ማዳን ስንችል ለውጭ ኃይሎች ክፍተት አንሰጥም። የሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የኢትዮጵያን ትንሳኤ የምናበስርበት እንዲሁም መጻኢ ዕድላችንን በራሳችን እጅ የምንጽፍበት ታላቅ አጋጣሚ ነው።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #ebc #ethiopianationaldialogue #nationalconsensu
***************
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን በማሳተፍ ከሥር ወደ ላይ በዘለቀው አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ የተመሰረተው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በቀላሉ የማይደገም እና እጅግ ግዙፍ ዓላማን ያነገበ ታሪካዊ ክስተት ነው።
ይህ ሂደት ሀገራችን ለዘመናት የተሸከመችውን ውስብስብ የፖለቲካ እና የማኅበራዊ ስብራቶች ሸክም ለማራገፍ እና አዲስ የጋራ መግባባት ለመፍጠር የተዘረጋ መድረክ ነው።
ይህ ዓይነቱ አካሄድ የዜጎችን ድምጽ ከታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል ጀምሮ በማዳመጥ እውነተኛ እና አሳታፊ የሆነ ፖለቲካዊ ባህልን ለመገንባት የሚያስችል የነገዋ ኢትዮጵያ ጽኑ መሠረት ነው።
ከጠብመንጃ አፈሙዝ ይልቅ ለጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ቅድሚያ በመስጠት የተጀመረው ይህ ጉዞ፣ ሀገራዊ የፖለቲካ አቅጣጫችን በዘላቂነት የሚቀይር የትውልድ ፕሮጀክት ነው።
ከሁሉም በላይ ይህ ታሪካዊ ሂደት የገጠሙንን አውዳሚ ፈተናዎች ወደ መልካም አጋጣሚዎች ለመቀየር የተፈጠረ ልዩ ዕድል ነው።
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ሲንጸባረቅ የቆየውን እና ብዙ ዋጋ ያስከፈለውን የኃይል ሽኩቻ ወደ ሠለጠነ የሐሳብ ልውውጥ በማምጣት ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ባህልን ለማጽናት ትልቅ አቅም አለው።
ይህ ጉባኤ ዛሬ ለሚኖሩ ዜጎች ብቻ ሳይሆን፣ ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ መልካም የሰላም እና የአብሮነት ዘርን የሚዘራ ነው። ዛሬ ላይ በምናደርገው ጥልቅ እና አርቆ አሳቢ ምክክር፣ ነገ ለልጆቻችን የሚያፈራውን የሰላም፣ የዕድገት እና የፍትህ ፍሬ በነጻነት እንዲቋደሱ መንገድ እንጠርጋለን።
ያለፈውን ጠባሳ ከማከክ ይልቅ የነገውን ብሩህ ተስፋ ማለም ከቻልን፣ ፈተናዎቻችን የጥንካሬያችን መሠረት መሆናቸው አይቀሬ ነው። ይህ ሀገራዊ ምክክርም እውነተኛ ፍሬ እንዲያፈራ ከተፈለገ እያንዳንዱ ተመካካሪ ከጠባብ የሰፈርተኝነት እና የቡድን አስተሳሰብ ወጥቶ ለታላቋ ኢትዮጵያ መምከር ይጠበቅበታል።
ለልጆቻችን ስንል እና የእነርሱን ብሩህ የነገ ዕጣ ፈንታ እያሰብን ስንወያይ በልባችን ውስጥ የሚሰርጸው ይቅርታ እና ተስፋ የቱን ያህል ጥልቅ እንደሚሆን መገመት አያዳግትም።
አብረን ተስፋን፣ ይቅርታን እና በጋራ መኖርን በጽኑ መሠረት ላይ መትከል የምንችለው፣ የራስን ጊዜያዊ ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የሀገርን ዘላቂ ጥቅም ማስቀደም ስንችል ብቻ ነው።
መነጋገር እና መደማመጥ የችግሮቻችን ሁሉ መፍቻ ቁልፍ መሆኑን በተግባር የምናሳይበት ትክክለኛው ጊዜ አሁን በመሆኑ፣ ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ የእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ የማይተካ ሚና አለው።
በሀገር ውስጥ በሚደረግ የሠለጠነ ውይይት እና በይቅርታ ችግሮቻችንን በራሳችን አቅም መፍታት መቻላችን፣ ሀገራችንን ከማንኛውም የውጭ ጣልቃ ገብነት የሚታደግ ጋሻ ነው። የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና ክብር የሚጠበቀው የውስጥ አንድነታችን ሲጠናከር መሆኑን ይህ ሂደት በሚገባ ያሳያል።
የራሳችንን ቁስል በራሳችን ማዳን ስንችል ለውጭ ኃይሎች ክፍተት አንሰጥም። የሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የኢትዮጵያን ትንሳኤ የምናበስርበት እንዲሁም መጻኢ ዕድላችንን በራሳችን እጅ የምንጽፍበት ታላቅ አጋጣሚ ነው።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #ebc #ethiopianationaldialogue #nationalconsensu
23 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a0u12f2u1231 u12e8u1348u12cdu1235 u121du12d5u122bu134du1364 u1200u1308u122bu12ca u121du12adu12adu1229 u1260u1338u120eu1275 u1270u1300u121du122fu120d | National Dialogue | #nationaldialogue #ethiopianationaldialogue ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ አዲሱ የፈውስ ምዕራፍ፤ ሀገራዊ ምክክሩ በጸሎት ተጀምሯል | National Dialogue | #nationaldialogue #ethiopianationaldialogue
Comments