19 days ago
አርሰናል ክሪስቶስ ዞሊስን አስፈረመ
#ethiopia | የእንግሊዙ አርሰናል የክለብ ብሩጅውን አጥቂ ክሪስቶስ ዞሊስን በ40 ሚሊዮን ዩሮ ማስፈረሙ ተረጋግጧል።
አርሰናል የግሪክ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የሆነውን ዞሊስን ለማዘዋወር ከቤልጂየሙ ክለብ ክለብ ብሩጅ ጋር ስምምነት ላይ ደርሷል።
አርሰናል ለዝውውሩ €40 ሚሊዮን ከፍሏል።
ይህ ዝውውር የተፈፀመው ሊያንድሮ ትሮሳርድ በይፋ አርሰናልን ለቆ ወደ ቤሺክታሽ ማምራቱን ተከትሎ ነው።
ትሮሳርድ በክለቡ የነበረውን ቆይታ አጠናቆ ወደ ቱርክ ሊግ መዛወሩ በአርሰናል በኩል በይፋ ተረጋግጧል።
አርሰናል ዞሊስን ማስፈረሙ ብቻ ሳይሆን የአጥቂ መስመሩን ይበልጥ ለማጠናከር ሌሎች አማራጮችም እየተመለከቱ ይገኛሉ።
በተለይም የአስቶን ቪላው ሞርጋን ሮጀርስ በክለቡ የዝውውር ዕቅድ ውስጥ ቀዳሚው ተጫዋች እንደሆነ እና ድርድሮችም እየተካሄዱ መሆናቸውን ፋብሪዚዮ አስነብቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #arsenalnewsigning #englishpreimerligue #chistoszolis #morganrogers
#ethiopia | የእንግሊዙ አርሰናል የክለብ ብሩጅውን አጥቂ ክሪስቶስ ዞሊስን በ40 ሚሊዮን ዩሮ ማስፈረሙ ተረጋግጧል።
አርሰናል የግሪክ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የሆነውን ዞሊስን ለማዘዋወር ከቤልጂየሙ ክለብ ክለብ ብሩጅ ጋር ስምምነት ላይ ደርሷል።
አርሰናል ለዝውውሩ €40 ሚሊዮን ከፍሏል።
ይህ ዝውውር የተፈፀመው ሊያንድሮ ትሮሳርድ በይፋ አርሰናልን ለቆ ወደ ቤሺክታሽ ማምራቱን ተከትሎ ነው።
ትሮሳርድ በክለቡ የነበረውን ቆይታ አጠናቆ ወደ ቱርክ ሊግ መዛወሩ በአርሰናል በኩል በይፋ ተረጋግጧል።
አርሰናል ዞሊስን ማስፈረሙ ብቻ ሳይሆን የአጥቂ መስመሩን ይበልጥ ለማጠናከር ሌሎች አማራጮችም እየተመለከቱ ይገኛሉ።
በተለይም የአስቶን ቪላው ሞርጋን ሮጀርስ በክለቡ የዝውውር ዕቅድ ውስጥ ቀዳሚው ተጫዋች እንደሆነ እና ድርድሮችም እየተካሄዱ መሆናቸውን ፋብሪዚዮ አስነብቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #arsenalnewsigning #englishpreimerligue #chistoszolis #morganrogers
Comments