14 days ago
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘው መጽሐፍ ሊመረቅ ነው
#ethiopia | አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን ታሪካዊ ሂደቶች ተቋማዊ ለውጦችን የሚዳስሰው መጽሐፍ ሊመረቅ መሆኑ ተነግሯል።
መጽሐፉ የዩኒቨርስቲው ስኬቶችንና የዕድገት ጉዞውንም ጭምር ይዳስሳል ተብሏል።
ይህ መጽሐፍ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪክ ከመመዝገብ ባሻገር የተቋማዊ ለውጥ ልምዶችን የአመራር ተሞክሮዎችንና የከፍተኛ ትምህርት ጉዞን የሚያሳይ የእውቀትና የታሪክ ምንጭ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘው ታሪካዊ መጽሐፍ የተጻፈው በዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት መሆኑም ሰምተናል።
መጽሐፉ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በይፋ ይመረቃል ተብሏል።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» በሚል ርእስ ተጽፎ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በተገኙበት ይመረቃል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ኢትዮጵያጎንደርየመጽሐፍምረቃ #ጽናትየጎንደርዩኒቨርሲቲ #ታሪካዊየለውጥጉዞ #ጎንደርዩኒቨርስቲአዲስመጽሐፍ
#ethiopia | አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን ታሪካዊ ሂደቶች ተቋማዊ ለውጦችን የሚዳስሰው መጽሐፍ ሊመረቅ መሆኑ ተነግሯል።
መጽሐፉ የዩኒቨርስቲው ስኬቶችንና የዕድገት ጉዞውንም ጭምር ይዳስሳል ተብሏል።
ይህ መጽሐፍ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪክ ከመመዝገብ ባሻገር የተቋማዊ ለውጥ ልምዶችን የአመራር ተሞክሮዎችንና የከፍተኛ ትምህርት ጉዞን የሚያሳይ የእውቀትና የታሪክ ምንጭ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘው ታሪካዊ መጽሐፍ የተጻፈው በዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት መሆኑም ሰምተናል።
መጽሐፉ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በይፋ ይመረቃል ተብሏል።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» በሚል ርእስ ተጽፎ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በተገኙበት ይመረቃል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ኢትዮጵያጎንደርየመጽሐፍምረቃ #ጽናትየጎንደርዩኒቨርሲቲ #ታሪካዊየለውጥጉዞ #ጎንደርዩኒቨርስቲአዲስመጽሐፍ
Comments