3 months ago
የሸገር ሲቲ በፈረሰኞች ካርኒቫል 🐎🐎
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫልን በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የሸገር ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የሸገር ሲቲ ኤካ ክ/ከተማ ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ አስውባቸዋል።
አዘጋጅ ቦራቲ አርት ኘሮሞሽን ከሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫልን በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የሸገር ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የሸገር ሲቲ ኤካ ክ/ከተማ ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ አስውባቸዋል።
አዘጋጅ ቦራቲ አርት ኘሮሞሽን ከሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የአዳማ የፈረሰኞች ካርኒቫል 🐎🐎
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | አዳማ በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫል ነገ በደመቀ ሁኔታ ያካሂዳል።
ነገ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (April 25, 2026)።
ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ።
መነሻና መዳረሻውን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ያደረገ 10 ኪሎ ሜትር የሚያካል የመንገድ ላይ ትዕይንት።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የአዳማ ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የአዳማን ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ ያስውባቸዋል ተብሏል።
በአዳማና በአካባቢው የምትገኙ ተከታታዮቼ፣ ይህንን ታሪካዊ ትዕይንት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
ባህልን በፈረስ፣ ድምቀትን በአዳማ!
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | አዳማ በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫል ነገ በደመቀ ሁኔታ ያካሂዳል።
ነገ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (April 25, 2026)።
ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ።
መነሻና መዳረሻውን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ያደረገ 10 ኪሎ ሜትር የሚያካል የመንገድ ላይ ትዕይንት።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የአዳማ ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የአዳማን ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ ያስውባቸዋል ተብሏል።
በአዳማና በአካባቢው የምትገኙ ተከታታዮቼ፣ ይህንን ታሪካዊ ትዕይንት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
ባህልን በፈረስ፣ ድምቀትን በአዳማ!
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments