4 months ago
ማዕድ በማጋራት ማህበራዊ ኃላፊነትን መወጣት!
#ethiopia | የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጪውን የትንሳዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1,686 የአስተዳደር ሰራተኞቹ የበዓል ድጋፍ (ማዕድ ማጋራት) አደረገ።
በሁሉም ምድብ ችሎት የሚገኙ 1,686 የአስተዳደር ሰራተኞች።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፎአድ ኪያር እና የበላይ አመራሮች በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መርሃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ተጀምሯል።
በዓልን በጋራ ማክበር ፍቅርንና አንድነትን ያጠናክራል!
Federal First Instance Court Of Ethiopia
#getu #eastersupport #socialresponsibility #federalcourt #ethiopia #holidaygift #lideta #የትንሳዔበዓል #ማዕድማጋራት #ልደታ #የፌደራልፍርድቤት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጪውን የትንሳዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1,686 የአስተዳደር ሰራተኞቹ የበዓል ድጋፍ (ማዕድ ማጋራት) አደረገ።
በሁሉም ምድብ ችሎት የሚገኙ 1,686 የአስተዳደር ሰራተኞች።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፎአድ ኪያር እና የበላይ አመራሮች በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መርሃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ተጀምሯል።
በዓልን በጋራ ማክበር ፍቅርንና አንድነትን ያጠናክራል!
Federal First Instance Court Of Ethiopia
#getu #eastersupport #socialresponsibility #federalcourt #ethiopia #holidaygift #lideta #የትንሳዔበዓል #ማዕድማጋራት #ልደታ #የፌደራልፍርድቤት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments