10 months ago
ምን አይነት ጭካኔ ነው?
ይህ የ7 ዓመት ህፃን #አብዱልጀሊል_አብዲ መስከረም 17 የበዓል እለት ክርስቲያን ጎረቤት ጓደኞቹ ጋር ዶሮ ስላየ አራስ ለሆነችው እናቱ "እማዬ ለኔም ዶሮ ግዢ "ብሎ ከተማፀናት በኋላ ቦሌ አራብሳ ከሚገኘው ኮንዶሚኒየም ቤታቸው ወጥታ ገዝታለት ስትመለስ የመጀመሪያ ልጇ አብዱን ግን ልታገኘው አልቻለችም‼️
ቤተሰብ በጭንቀትና በፍለጋ ተንከራተው ማግኘት ሲያቅታቸው ትላንት ወደኛ ደውለው "እረ ልጃችንን አፋልጉን ግራ ገባን"ብለው የተፈጠረውን ሲነግሩን እንደተለመደው ወደ እናንተ አምጥተን "እባካችሁ በማፋለግ እናግዛቸው"አልናችሁ!!
ዛሬም የመገኘቱን ብስራት በተስፋ እየጠበቅን በሚያስደነግጥና ልብ በሚሰብር ሁኔታ ይህን ምስኪን ህፃን ብዙ ያዩበትን ልጃቸው አንገቱን ቀ ጭ ተው ገ ድለውት ቤታቸው ፊትለፊት የሚገኝ ወንዝ ዳር ጥለውት ተገኝቷል!! ምን አይነት ነውረኝነት ነው?
ምን አይነት አውሬነት ነው?
የፈለገውን ዶሮ ገዝታለት ልታበላው የነበረችው እናት በምን ቃል ትፅናናለች? እነዚህ አውሬዎችስ ማናቸው? ብቻ #ያማል😭😭
via: ባይሽ ኮልፌ በጎአድራጎት
ይህ የ7 ዓመት ህፃን #አብዱልጀሊል_አብዲ መስከረም 17 የበዓል እለት ክርስቲያን ጎረቤት ጓደኞቹ ጋር ዶሮ ስላየ አራስ ለሆነችው እናቱ "እማዬ ለኔም ዶሮ ግዢ "ብሎ ከተማፀናት በኋላ ቦሌ አራብሳ ከሚገኘው ኮንዶሚኒየም ቤታቸው ወጥታ ገዝታለት ስትመለስ የመጀመሪያ ልጇ አብዱን ግን ልታገኘው አልቻለችም‼️
ቤተሰብ በጭንቀትና በፍለጋ ተንከራተው ማግኘት ሲያቅታቸው ትላንት ወደኛ ደውለው "እረ ልጃችንን አፋልጉን ግራ ገባን"ብለው የተፈጠረውን ሲነግሩን እንደተለመደው ወደ እናንተ አምጥተን "እባካችሁ በማፋለግ እናግዛቸው"አልናችሁ!!
ዛሬም የመገኘቱን ብስራት በተስፋ እየጠበቅን በሚያስደነግጥና ልብ በሚሰብር ሁኔታ ይህን ምስኪን ህፃን ብዙ ያዩበትን ልጃቸው አንገቱን ቀ ጭ ተው ገ ድለውት ቤታቸው ፊትለፊት የሚገኝ ወንዝ ዳር ጥለውት ተገኝቷል!! ምን አይነት ነውረኝነት ነው?
ምን አይነት አውሬነት ነው?
የፈለገውን ዶሮ ገዝታለት ልታበላው የነበረችው እናት በምን ቃል ትፅናናለች? እነዚህ አውሬዎችስ ማናቸው? ብቻ #ያማል😭😭
via: ባይሽ ኮልፌ በጎአድራጎት
1 year ago
የህፃኑ ስቃይ ሲያሳዝን‼️
ይህ ቆንጅዬ ህፃን #ረያን_አብዱልከሪም ይባላል!በደም ካንሰር ህመም ህክምና ሲያደርግ ቆይቶ እያገገመ "ዳንኩ" ብሎ ተስፋ ቢያደርግም እንደገና አገርሽቶበት ዶክተሮች "ልጃችሁ በህይወት ለመቆየት ብቸኛ አማራጩ ንቅለተከላ ነው"ብለዋል!!ውጪ ሄዶ ለመታከም ደግሞ ከ7ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል!
እናትና አባት ተጨንቀዋል😭በሁሉ የሚወደደው ረያን በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ "አድኑኝ እንደጓደኞቼ ልማር"ብሎ ይጣራል!! #እንድረስለት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #በፀሎትና #በሼር እንተባበር🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000239022597-ሰዲያ ሁሴን
1000440849036-አብዱልከሪም አልይ(አባት) #ስልክ
0911757631-ሳዲያ(እናት)
0910417118-አብዱልከሪም #ጎፈንድሚ
https://gofund.me/5dc21ab6
#ባይሽ_ኮልፌ_በጎአድራጎት
ይህ ቆንጅዬ ህፃን #ረያን_አብዱልከሪም ይባላል!በደም ካንሰር ህመም ህክምና ሲያደርግ ቆይቶ እያገገመ "ዳንኩ" ብሎ ተስፋ ቢያደርግም እንደገና አገርሽቶበት ዶክተሮች "ልጃችሁ በህይወት ለመቆየት ብቸኛ አማራጩ ንቅለተከላ ነው"ብለዋል!!ውጪ ሄዶ ለመታከም ደግሞ ከ7ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል!
እናትና አባት ተጨንቀዋል😭በሁሉ የሚወደደው ረያን በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ "አድኑኝ እንደጓደኞቼ ልማር"ብሎ ይጣራል!! #እንድረስለት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #በፀሎትና #በሼር እንተባበር🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000239022597-ሰዲያ ሁሴን
1000440849036-አብዱልከሪም አልይ(አባት) #ስልክ
0911757631-ሳዲያ(እናት)
0910417118-አብዱልከሪም #ጎፈንድሚ
https://gofund.me/5dc21ab6
#ባይሽ_ኮልፌ_በጎአድራጎት
Comments