Logo
Getu Temesgen
የአረብ ሀገራት የእስራኤልን ጥቃት ተከትሎ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂዱ ነው።
#ethiopia | አስቸኳይ ስብሰባውን የጠራችው ኳታር መሆኗ ተገልጿል። የሀገራቱ መሪዎች ወደ ዶሃ እየገቡ ነው ተብሏል።

እስራኤል ዶሃ ላይ በፈጸመችው ጥቃት አምስት ሰዎች ህይወት አልፏል። አብዛኞቹ የአረብ ሀገራት በወቅቱ ጥቃቱን አውግዘዋል። #aljazeera #thiqah

9 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.