Logo
FIDEL POST NEWS
🇪🇹🛫የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 10 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ከውጭ ብድር ለማግኘት ማቀዱን አስታወቋል

የግንባታ ሥራው በመጪው መስከረም ወር እንደሚጀመር የተነገረ ሲሆን ለፕሮጀክቱ ከሚያስፈልገው ገንዘብ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆነው ከውጭ የሚገኝ ብድር ሲሆን፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ የብድር አሰባሳቢ አስተባባሪ ሆኖ ተሹሟል።

ቀሪው 20 በመቶ የሚሆነው ደግሞ ከአየር መንገዱ የውስጥ ሀብት የሚሸፈን ይሆናል ተብሏል።፡፡
12 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.