Logo
YenetaTube
የዋሊያዎቹ መመለስ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ13 ሰዓታት በረራ በኋላ አዲስ አበባ ገብቷል!

ቡድኑ በትናንትናው ዕለት ከዋሽንግተን ዲሲ ጉዞውን የጀመረ ሲሆን ዛሬ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሰላም መድረሱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳውቋል።

እንኳን ደህና መጣችሁ ዋልያዎቹ!

12 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.