Logo
Getu Temesgen
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

አቤቱ ደውይ ነኝና ፈውሰኝ (መዝ ፮፥፪)
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በርዕሰ ገዳማት ወ አድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የእናቶችና የአባቶች አንድነት ገዳም የ፬ ቱ ጉባያተ መጻህፍት ምስክር ጉባኤ ቤት በባህር ዳር ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነ ጠቅላላ ሆስፒታል ለመገንባት ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡

ለዚህም ይረዳ ዘንድ 400 ሚሊዮን ብር በመጀመሪያ ዙር ለመሰብሰብ ታቅዶ የገቢ ማሰባሰብ ስራው ተጀምሯል ፡፡ እርስዎም ለሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት እውን መሆን በሚከተሉት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የበኩልዎን ድጋፍ እንዲያደርጉ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን፡፡

በሒሳብ ስም ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የአራቱ ጉባኤያት መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት

የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000680619488 / TANA KIRKOS GEDAM 4TU G/METSAHFT

ዳሽን ባንክ፡5020827358011

አቢሲኒያ ባንክ፡ 219553568

ዓባይ ባንክ፡ 2011111181981013

አሐዱ ባንክ፡ 0068829811701

የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ (መጽሐፈ ነህምያ 2:20)

ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር
+251 982 333 444
+251 983 333 444
+251 984 333 444

በመደወል ያግኙን!

10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.