#ከመልዕክቶቻችሁ "ሰላም ዘ-ሐበሻ፣ ይሄ የአከራይ ተከራይ የሚሉት ነገር እያጉላላን ነው። መንግስት የአከራይ ተከራይ ውል በየሁለት ዓመቱ አድሱ በማለቱ በቦሌ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 14 አስተዳደር ጽሕፈት ቤት እንገኛለን። ሆኖም ትንሽዬ ጉዳይ ለማስፈጸም ጠዋት የተቀመጥን ከምሳ በኋላም እየጠበቅን ነው። ሁለት ሰራተኛ ያውም የሚያለግሙ አስቀምጠው ይህንን ሁሉ ሰው ማስተናገድ ተስኗቸዋል። ወረዳ 13ም ሕዝቡ በተመሳሳይ እያማረረ ነው። ይህ ቀርፋፋ አሰራር እንዲስተካከል ለሚመለከተው ድምጻችንን አሰሙልን"
ስሜኝ ደብቁልኝ ከገርጂ
ስሜኝ ደብቁልኝ ከገርጂ
6 days ago