የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የኮሚሽኑ ሥራ የደረሰበትን ታሪካዊ ምዕራፍ አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ያነሷቸው ነጥቦች፡-
👉 ኢትዮጵያ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ከገባች አራት ዓመታት ተቆጥረዋል
👉 በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ወደ ምክክር ጉባኤ የሚያደርሱ መሰረታዊ ተግባራት ተከናውነዋል
👉 በመላው ሀገሪቱ 1ሺህ 234 ወረዳዎችን ማሳተፍ ተችሏል
👉 ይህም በሀገሪቱ ካሉ አካባቢዎች 93 በመቶውን የሚሸፍን ነው
👉 በ12 ክልሎች፣ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከፌደራል ባለድርሻ አካላት ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ ተግባር ተከናውኗል
👉 በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እንዲሳተፉ ተደርጓል
👉 አጀንዳ የተሰባሰበባቸው አካባቢዎች ለዋናው ጉባኤ የሚወክላቸውን መርጠዋል
👉 የምክር ሂደቱ ከጅምሩ አንስቶ ግልጽ፣ ገለልተኛና አሳታፊ በሆነ አሰራር እንዲመራ ተደርጓል
👉 የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሂደቱ የሰጠው ትኩረትና ያሳየው የባለቤትነት መንፈስ እጅግ የሚያበረታታ ነው
👉 የኢትዮጵያ ሕዝብ በምክክር ሂደቱ ታሪክ የማይረሳው ሀገራዊ ኃላፊነት ተወጥቷል
👉 ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው በመጪው ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀመራል
👉 ጉባኤው በአዲስ አበባ ከተማ ለሦስት ተከታታይ ሳምንታት ይካሄዳል
👉 ኢትዮጵያ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ከገባች አራት ዓመታት ተቆጥረዋል
👉 በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ወደ ምክክር ጉባኤ የሚያደርሱ መሰረታዊ ተግባራት ተከናውነዋል
👉 በመላው ሀገሪቱ 1ሺህ 234 ወረዳዎችን ማሳተፍ ተችሏል
👉 ይህም በሀገሪቱ ካሉ አካባቢዎች 93 በመቶውን የሚሸፍን ነው
👉 በ12 ክልሎች፣ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከፌደራል ባለድርሻ አካላት ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ ተግባር ተከናውኗል
👉 በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እንዲሳተፉ ተደርጓል
👉 አጀንዳ የተሰባሰበባቸው አካባቢዎች ለዋናው ጉባኤ የሚወክላቸውን መርጠዋል
👉 የምክር ሂደቱ ከጅምሩ አንስቶ ግልጽ፣ ገለልተኛና አሳታፊ በሆነ አሰራር እንዲመራ ተደርጓል
👉 የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሂደቱ የሰጠው ትኩረትና ያሳየው የባለቤትነት መንፈስ እጅግ የሚያበረታታ ነው
👉 የኢትዮጵያ ሕዝብ በምክክር ሂደቱ ታሪክ የማይረሳው ሀገራዊ ኃላፊነት ተወጥቷል
👉 ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው በመጪው ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀመራል
👉 ጉባኤው በአዲስ አበባ ከተማ ለሦስት ተከታታይ ሳምንታት ይካሄዳል
3 days ago