ሊቨርፑል አንዶኒ ኢራዮላን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል አንዶኒ ኢራዮላን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን ይፋ አድርጓል።
ላለፉት ሦስት ዓመታት ቦርንማውዝን የመሩት ስፔናዊው አሰልጣኝ በይፋ የመርሲሳይዱን ክለብ ኃላፊነት ተረክበዋል።
የ43 ዓመቱ አንዶኒ ኢራዮላ ቦርንማውዝን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአውሮፓ መድረክ ያበቁ ሲሆን፥ ሊቨርፑልን በመረከባቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ሊቨርፑል ባሳለፍነው ቅዳሜ ዕለት አሰልጣኝ አርነ ስሎትን ማሰናበቱ ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል አንዶኒ ኢራዮላን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን ይፋ አድርጓል።
ላለፉት ሦስት ዓመታት ቦርንማውዝን የመሩት ስፔናዊው አሰልጣኝ በይፋ የመርሲሳይዱን ክለብ ኃላፊነት ተረክበዋል።
የ43 ዓመቱ አንዶኒ ኢራዮላ ቦርንማውዝን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአውሮፓ መድረክ ያበቁ ሲሆን፥ ሊቨርፑልን በመረከባቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ሊቨርፑል ባሳለፍነው ቅዳሜ ዕለት አሰልጣኝ አርነ ስሎትን ማሰናበቱ ይታወሳል።
2 months ago