Logo
SeledaPost
በመስቀል አደባባይ የተካሄደው የተሳትፎ ሂደት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን የማፅናት የጀግንነት አውድ ነው‼️

ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ማልደው ወደ መስቀል አደባባይ የተመሙ የከተማዋ ነዋሪዎች ያሳዩት እንቅስቃሴ፣ ብልጽግናን ከመደገፍ ባለፈ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን የማፅናት የጀግንነት አውድ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።

ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የከተማዋ ነዋሪዎች “በምርጫ ብቻ!” የሚለውን ታላቅ መልዕክት ለዓለም ማስተላለፍ መቻላቸውን ገልጸዋል።

በመጨረሻም የነዋሪዎቹ የሁል ጊዜ የአብሮነት መልዕክት ሀገር ማፅናት መሆኑን የጠቀሱት ከንቲባዋ፣ ለታየው ፅኑ አቋምና አብሮነት ምስጋና አቅርበዋል።

Seledadotio
Seledadotio
11 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.