የኦሮሚያ ክልል ባለሃብቶች በጋራ በመሆን ከ27 አመታት የውጭ ሃገር ስደት ቆይታ በኃላ ወደ ሃገር ቤት ለተመለሱት ለመጀመሪያው የኦሮሚያ ክልልዊ መንግስት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ሃሰን አሊ ኢብራሂም በ66 ሚሊዮን ብር ዘመናዊ መኖሪያ ቤት፣ በ45 ሚሊዮን ብር ዘመናዊ ተሽከርካሪ እንዲሁም 10 ሚሊዮን ብር በስጦታ መልክ አበርክተውላቸውል።
28 days ago