Logo
FastMereja
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዲስ አበባ ስታዲየም በዝማሬ አገለገሉ

​#fastmereja I የኢፌዴሪ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ታላቅ የወንጌላውያን አማኞች የትንሳኤ በዓል የጸሎትና የዝማሬ ፕሮግራም ላይ በመገኘት በመድረክ ላይ በዝማሬ አገልግሏል።

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.