ኮንታ : ኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል
#ethiopia | በዓሉ በኮንታ ዞን አመያ ደብረ ኤፍራታ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እና በጪዳ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም የሕመማት ሳምንትን በሚዘክሩ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርኃ ግብሮች ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፤ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል።
የ#ኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
#ethiopia | በዓሉ በኮንታ ዞን አመያ ደብረ ኤፍራታ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እና በጪዳ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም የሕመማት ሳምንትን በሚዘክሩ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርኃ ግብሮች ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፤ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል።
የ#ኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
2 months ago