Logo
FIDEL POST NEWS
ዋልያዎቹ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 3 ለ 0 አሸነፉ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ለ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በሚያደርገው የቅድመ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ የሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን አቻውን 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።

​በሞሮኮ ኤል አብዲ ስታዲየም ዛሬ ምሽት በተካሄደው በዚህ ጨዋታ ​አቤል ያለው ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የቡድኑን መሪነት ሲያጠናክር ​ከነዓን ማርክነህ ቀሪዋን አንድ ግብ አክሎ ጨዋታው በዋልያዎቹ የበላይነት እንዲጠናቀቅ አድርገዋል።

ሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታቸውን በቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ በድሬዳዋ ስታዲየም የሚያደርጉ ይሆናል።
4 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.